የሀገር ውስጥ ዜና በኢንስቲትዩቱ ለተመረቱ 11 የፈጠራ ሥራዎች የባለቤትነት ማረጋገጫ ዕውቅና ተሰጠ Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን በባዮና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለተመረቱ 11 የፈጠራ ሥራዎች የባለቤትነት ማረጋገጫ ዕውቅና ሰጥቷል፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷በመንግስት…
ስፓርት ኢትዮጵያ መድን ሀዋሳ ከተማን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ መድን ሀዋሳ ከተማን 2 ለ 1 በማሸነፍ መሪነቱን ማጠናከር ችሏል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት በተደረገው ጨዋታ የኢትዮጵያ መድንን የማሸነፊያ ግቦች መሐመድ አበራና አቡበከር ሳኒ ሲያስቆጥሩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታው አዲስ የታሪክ እጥፋት የሚያመጣ ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የማዳበሪያ ፋብሪካ ግንባታ ግብዓትን በራስ አቅም በመሸፈን ለግብርናው ዘርፍ አዲስ የታሪክ እጥፋት እንደሚያመጣ የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ በቅርቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና የአውሮፓ ህብረት ለኢትዮጵያ 240 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አደረገ Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ለስድስት የልማት መርሃ ግብሮች የሚውል የ240 ሚሊየን ዩሮ (32 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር) ድጋፍ አደረገ፡፡ የድጋፍ ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴና በኢትዮጵያ የህብረቱ ተወካይ አምባሳደር ሶፊ ኢመስበርገር…
ስፓርት ፋሲል ከነማ ወልዋሎ ዓዲ-ግራት ዩኒቨርሲቲን አሸነፈ Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር ፋሲል ከነማ ወልዋሎ ዓዲ-ግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸነፈ፡፡ የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ግቦች ጌታነህ ከበደ እና ሸምሰዲን መሐመድ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡ ወልዋሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጣና ፎረም ዝግጅት ላይ ያተኮረ ውይይት በባህር ዳር ተካሄደ Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ለጣና ፎረም እየተደረገ ያለውን ዝግጅት በተመለከተ ከአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ጋር በባህር ዳር ከተማ ተወያዩ፡፡ ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት፤ የክልሉ መንግስት ለፎረሙ ያደረገውን…
የሀገር ውስጥ ዜና ሀገራዊ ለውጡ በሀገር ባለቤትነት ጉዳይ ላይ የጋራ አቋም መያዝ አስችሏል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) Hailemaryam Tegegn Apr 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ ለውጡ የመሀልና የዳር የፖለቲካ እሳቤን በማክሰም በሀገር ባለቤትነት ጉዳይ ላይ የጋራ አቋም መያዝ አስችሏል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ሀገራዊ ለውጡ እውን…
የሀገር ውስጥ ዜና 117 መደበኛ ያልሆኑ ፍልሰተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Hailemaryam Tegegn Apr 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 117 መደበኛ ያልሆኑ ኢትዮጵያውያን ፍልሰተኞች በዚህ ሣምንት ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታውቋል፡፡ እነዚህ ወገኖች ወደ ሀገራቸው የተመለሱት ኤምባሲው እና ጅቡቲ የሚገኘው የዓለም አቀፍ ፍልሰተኞች ድርጅት…
የሀገር ውስጥ ዜና በለውጡ የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስቀጠል በቁርጠኝነት መረባረብ ይገባል – አቶ ሙስጠፌ መሃመድ Hailemaryam Tegegn Apr 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በለውጡ በተለያዩ ዘርፎች የተመዘገቡ ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል ሁሉም በቁርጠኝነት ሊረባረብ ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡ "ትናንት ፣ ዛሬና ነገ ለኢትዮጲያ ልዕልና "በሚል መሪ ሃሳብ በመጋቢት 24…
የሀገር ውስጥ ዜና የለውጡ ፍሬ የሆኑ ግዙፍ ልማቶች የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እያሻሻሉ መሆኑ ተገለጸ Hailemaryam Tegegn Apr 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ከመጋቢት እስከ መጋቢት’ በተደረገው ቅንጅታዊ ርብርብ በየአካባቢው የተገነቡ ግዙፍ ልማቶች የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እያሻሻሉ እንደሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ገለጸ፡፡ የመዲናዋንና የሀገሪቱን ገፅታ እየቀየሩ የሚገኙት…