በክልሉ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች የሚበረታቱ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ…