የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተፋሰስ ልማት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ወ/ሮ ዓለሚቱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ከተረጂነት ለመላቀቅ የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ።
በክልሉ የ2017 የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ የክልሉ አመራሮች በተገኙበት በማጃንግ…