Fana: At a Speed of Life!

የመዲናዋ ሆቴሎች ለአፍሪካ እንግዶች የኢትዮጵያን እንግዳ ተቀባይነት የሚያንጸባርቅ መሥተንግዶ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሆቴሎች አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ተሳታፊ እንግዶችን መቀበል ጀምረዋል አለ የአዲስ አበባ ሆቴል ባለቤቶች ማህበር፡፡ የማህበሩ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስቴር ሰለሞን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የአዲስ አበባ ሆቴሎች…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮትዲቯር ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከኮትዲቯር የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ካባ ኒያሌ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው በኢትዮጵያ እና ኮትዲቯር የሁለትዮሽ እንዲሁም የጋራ አህጉራዊ ጉዳዮች ዙሪያ…

ጥርስ አብቅሎ የተወለደው ሕጻን …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አንድ የወተት ጥርስ ያበቀለ ሕጻን መወለዱ ተገልጿል፡፡ በሆስፒታሉ አዋላጅ ነርስ የሆኑት መንግስቱ ኤባ በዳንግላ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አንድ የወተት ጥርስ ያበቀለ ሕጻን…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ እንግዶችን ልቧን ከፍታ እጆቿን ዘርግታ ትቀበላለች- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ተሳታፊ እንግዶችን ልቧን ከፍታ እጆቿን ዘርግታ ትቀበላለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ውድ ኢትዮጵያዊያን ፣ በዚህ ሳምንት ውዷ…

የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በበይነ መረብ ብቻ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተናን መቶ በመቶ በበይነ መረብ ለመስጠት የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የትምህርት ሚኒስቴር፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንዳሉት÷ በተያዘው በጀት ዓመት…

በግንባታ ላይ የሚገኙ የአውሮፕላን ማረፊያዎችን ለማጠናቀቅ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች በግንባታ ላይ የሚገኙ የአውሮፕላን ማረፊያዎችን ለማጠናቀቅ በቁርጠኝነት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን፡፡ በባለሥልጣኑ የኤሮድሮም ሴፍቲና ስታንዳርድ ዳይሬክተር ምስራቅ ጥላሁን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ገራገርና ቅን የሆነውን የወሎ ሕዝብ ውብ ባህልና እሴት ለማስተዋወቅ ያስችላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐይቅ እስጢፋኖስ ያሉት የዕውቀት ምስጢራት እንደ ሐይቁ ጥልቀት፤ እንደ ደሴቱ ጽናት ያላቸው ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን…

ወሎ የአራቱ ዜማዎች ቅኝት መገኛ የሆነው አቃፊና ብዝሃነትን የማስተናገድ አቅም ስላለው ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ወሎ የአራቱ ዜማዎች ቅኝት መገኛ የሆነው አቃፊ እና ብዝኃነትን በሚገባ የማስተናገድ አቅም ስላለው ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት በአማራ ክልል ከጎርጎራ በመቀጠል የ'ገበታ' ውጥን…

ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ልጆችን የትምህርት ተጠቃሚ የሚያደርገው ፕሮጀክት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሌይፉል ኢዱኬሽን ፓዝዌይስ ኢትዮጵያ ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ልጆችን የትምህርት እድል ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ይፋ አድርጓል፡፡ የፕሌይፉል ኢዱኬሽን ፓዝዌይስ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ይልቃል ቻላቸው እንዳሉት÷ ፕሮጀክቱ…

በአዋጁ የተከለከሉት የፕላስቲክ ከረጢቶች የትኞቹ ናቸው?

አዲስ አበባ፣ ጥር 29 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን መጠቀም የሚከለክለው አዋጅ ካሳለፍነው ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡ ሕብረተሰቡም አዋጁ የወጣበትን ዓላማ በመረዳት የተከለከሉ የፕላስቲክ ከረጢቶችን ባለመጠቀም…