Fana: At a Speed of Life!

በሎጂስቲክስ ዘርፍ ብቁ የሰው ኃይል የማፍራቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሎጂስቲክስ ዘርፍ ብቁ የሰው ኃይል የማፍራቱ ሒደት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)፡፡ በሎጂስቲክስ ዘርፍ ሥልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ከሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ወጣት ሴቶች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በምክር ቤቶቹ የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በዛሬው ዕለት በሕዝብ ተወካዮችና ፌዴሬሽን ም/ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በምክር ቤቶች የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የመላ ጥቁር ሕዝቦች የነጻነት ተምሳሌት የሆነውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጉብኝታቸው ወቅት በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡ የናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ…

በአማራ ክልል ለሚከበሩ ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በቅርቡ የሚከበሩ ኃይማኖታዊና ባህላዊ በዓላት በድምቀት እንዲጠናቀቁ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ ነው አለ የክልሉ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ፡፡ የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ እምቢያለ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ…

የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቁ ሥራዎችን ሊሰሩ ይገባል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ብሔራዊ ጥቅምን በሚያስጠብቁ ሥራዎች ላይ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡ በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው የጥበባት እና ፈጠራ ኢንዱስትሪ የምክክር መድረክ…

የእንስሳት ወጪ ንግድ ገቢን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከእንስሳት ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ፡፡ ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ከወጪ ንግድ የምታገኘውን ገቢ ለማሳደግ ከባለድርሻ አካላት…

ኢትዮጵያና ኮንጎ ሪፐብሊክ በወታደራዊ መስክ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ኮንጎ ሪፐብሊክ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ከኮንጎ ሪፐብሊክ መከላከያ ሚኒስትር ቻርለስ ሪቻርድ ሞንጆ ጋር ተወያይተዋል፡፡…

አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት በማስተናገድ ተመራጭ ከተማ ሆናለች – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት በማስተናገድ ተመራጭ ከተማ ሆናለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ መዲናዋ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት በማስተናገድ ተመራጭ ሆናለች አሉ፡፡ በኢትዮጵያ የሚካሄደውን…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጨማሪ ቦይንግ ድሪምላይነር አውሮፕላን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ተጨማሪ ቦይንግ 787- 8 ድሪምላይነር አውሮፕላን በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡ አዲሱ አውሮፕላን በአንድ ጊዜ 213 መንገደኞችን የሚያጓጉዝ ሲሆን ÷ የሚሰጠውን ምቹና ጥራት ያለው አገልግሎት እንደሚያጠናክርም…

የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎትን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየሰራሁ ነው – ግሎባል ባንክ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን ዝቅተኛ የተከፈለ ካፒታል ከቀነገደቡ በፊት አሟልቻለሁ አለ፡፡ የግሎባል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተስፋዬ ቦሩ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ ባንኩ ዘመኑን የዋጀ እንዲሁም በቴክኖሎጂ የታገዘ አስተማማኝና…