Fana: At a Speed of Life!

የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የስንዴ እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የስንዴ እሴት ሰንሰለት ልማት ፕሮጀክት በአፋር ክልል ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ የስንዴ ምርታማነትን ማሳደግ እና አርሶ አደሩ በዘርፉ ያለውን ገቢ በማሳደግ ሕይወቱን እንዲያሻሽል ለማስቻል ያለመ ነው ተብሏል፡፡…

ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ሁሴን አሚራብዶላሂን በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተረጋገጠ። በትናንትናው ዕለት በደረሰው የሄሊኮፕተር መከስከስ አደጋ በሄሊኮፕተሩ ውስጥ የነበሩ አራት ሰዎች መሞታቸውን…

የማዕድን ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር ረገድ የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የማዕድን የኮንትሮባንድ እንቅስቃሴዎችን በመቆጣጠር ሃብቱን በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል የተጀመረው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለፁ። በክልሉ የ2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የማዕድን…

10ኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስቴር የተዘጋጀው 10ኛው ዙር ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ የማህበረሰብ አገልግሎት ስልጠና በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ መሰጠት ጀምሯል። "በጎነት ለአብሮነት" በሚል መሪ ሀሳብ ለአንድ ወር የሚሰጠውን ስልጠና ሚኒስቴሩ ከሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር…

በጃፓን የዓለም ፓራ-አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ፓራ-አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በሻምፒዮናው በአራት የጉዳት ዘርፎች ከተሳተፉ አትሌቶች መካከል ትዕግስት ገዛኸኝ በ1 ሺህ 500 ሜትር (ቲ13 ቡድን) በቀዳሚነት በማጠናቀቅ…

የተገኙ ውጤቶችን በማስቀጠልና ክፍተቶችን በማረም የህዝብን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የተገኙ ውጤቶችን በማስቀጠልና ክፍተቶችን በማረም የህዝብን ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት ይሰራል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ በቀጣይ ወራት በክልሉ በየዘርፉ እየተሰሩ የሚገኙ አበረታች…

በሎስአንጀለስ በተካሄደ የ1 ሺህ 500 ሜትር ውድድር ድርቤ ወልተጂ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሎስአንጀለስ በተካሄደ የ1 ሺህ 500 ሜትር የሴቶች ሩጫ ውድድር ድርቤ ወልተጂ አሸንፋለች፡፡ አተሌት ድርቤ ርቀቱን 3 ደቂቃ 55 ሰከንድ ከ25 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው ቀዳሚ የሆነችው፡፡ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊ አትሌት…

ዩኒቨርሲቲዎች ከተሰጣቸው ተልዕኮ አንጻር በውጤት የሚመዘኑበት አሰራር ሊዘረጋ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች ከተሰጣቸው ተልዕኮና ቁልፍ የለውጥ አጀንዳዎች አንጻር በውጤት እየተለኩ የሚሄዱበት የአሰራር ሥርዓት እንደሚዘረጋ የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የትምህርት ሚኒስትር ዴዔታ ኮራ ጡሽኔ በመቀሌ እየተካሄደ በሚገኘው የፕሬዚዳንቶች ፎረም…

አልጄሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት እንደምታጠናክር ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አልጄሪያ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የሕዝብ ለሕዝብና ፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ማሳደግ እንደምትፈልግ ገለጸች። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጪ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሀገራቱ መካከል በሚመሰረተው የፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲ…

ኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥ ሽፋን 91 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦንላይን የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጥ ሽፋን 91 በመቶ መድረሱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ገለጹ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የዘርፉን የዘጠኝ ወራት እቅድ አፈፃጸም እየገመገመ ነው፡፡ አቶ…