በአሶሳ ከተማ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 4 ነጥብ 9 ኪሎ ግራም ወርቅ ተያዘ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሶሳ ከተማ አስተዳደር በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 4 ነጥብ 9 ኪሎ ግራም ወርቅ ከሁለት ተጠርጣሪዎች ጋር መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡
ሕገ-ወጥ ወርቁ የተየያዘው በአሶሳ ከተማ አዲስ አበባ መውጫ ኬላ ላይ የክልሉ የአድማ ብተና ልዩ ጥበቃ…