የሀገር ውስጥ ዜና የ6ኛው ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Oct 9, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ6ኛው ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ነው፡፡ በመክፈቻ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ፕሬዚዳንት ሳኅህለወርቅ ዘውዴ የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች …
የሀገር ውስጥ ዜና ሴቶች በሰላም ግንባታ ሂደት ያላቸው ሚና የሚጎለብትበት ሁኔታ እንዲፈጠር ተጠየቀ Melaku Gedif Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሴቶች በሀገራዊ ሰላም ግንባታ ሂደት ውስጥ ያላቸው ሚና የሚጎለብትበት ሁኔታ እንዲፈጠር ተጠየቀ። በኦሮሞ ገዳ ስረዓት ያደጉና በገዛ ፍቃዳቸው ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ሴት መሪዎች ዛሬ በአዳማ ከተማ በሀገራዊ የሰላም ሁኔታና የሴቶች…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገር ደኅንነት ላይ ስጋት በሚፈጥር የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ 30 ግለሠቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ Melaku Gedif Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ደኅንነት ላይ ሥጋት በሚፈጥርና የውጭ ምንዛሪን በሚያሳጣ የቴሌኮም ማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ 30 ግለሰቦችና የተለያዩ መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ በአዲስ አበባ፣ ሸገር ከተማ፣ ቢሾፍቱ፣ ሞጆ፣ አዳማ፣ ሐዋሳ እና ጂማ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጋራ ግብረ-ኃይሉ የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዲከበር ከአባገዳዎችና ከሀደሲንቄዎች ጋር ውይይት አካሄደ Melaku Gedif Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል የሆራ ፊንፊኔ እና የሆራ አርሰዲ የኢሬቻ በዓል በሰላም እንዲከበር ከአባገዳዎችና ከሀደሲንቄዎች ጋር በኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት ውይይት አካሄደ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና 26 ሀገራት የሚሳተፉበት የእንቆጳ ጉባኤ በአዲስ አበባ ሊካሄድ ነው Melaku Gedif Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ26 ሀገራት ተወካዮች የሚሳተፉበት የእንቆጳ ጉባኤ ከፊታችን ጥቅምት 1 ቀን ጀምሮ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ጉባዔው ኢትዮጵያ በዲጅታል ኢኮኖሚ ያላትን እምቅ አቅም ለመጠቀም እና መንግስትና የግሉን ዘርፍ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአደባባይ በዓላትን ለቱሪዝም ማበልጸጊያነት መጠቀም እንደሚገባ ተመለከተ Melaku Gedif Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚከበሩ የአደባባይ በዓላትን ለቱሪስት መዳረሻነት በመጠቀም ቱሪዝሙን ማሳደግ እንደሚገባ ተገልጿል፡፡ ዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ክፍለ ከተሞችና ወረዳዎች ደረጃ እየተካሄደ የነበረው የኢሬቻ የፓናል ውይይት ዛሬ ተጠናቋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የሙስና መከላከል ስራን ለማጠናከር ከአይ ኤም ኤፍ ጋር በትብብር ለመስራት ውይይት ተካሄደ Melaku Gedif Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) ከዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ክትትል ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በኢትዮጵያ እየተከናወነ በሚገኘው…
የሀገር ውስጥ ዜና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በአፖስቶ ማዕከል የመስክ ምልከታ አደረገ Melaku Gedif Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ በሲዳማ ክልል በቀድሞ የደቡብ ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ልዩ ስሙ አፖስቶ ማዕከል የመስክ ምልከታ አድርጓል፡፡ የመርማሪ ቦርዱ አባላት ምንም እንኳ ቦታው በአስቸኳይ ጊዜ መምሪያ እዝ ስር የሚካተት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢሬቻ በዓል እሴቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ Melaku Gedif Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻ በዓል በሰላም እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር አስፈላጊው ዝግጅት መደረጉን የኦሮሚያ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮ ሃላፊው አቶ ሃይሉ አዱኛ በሰጡት መግለጫ÷ ኢሬቻ የኦሮሞ ሕዝብ ክረምቱ በሰላም በመጠናቀቁ ሁሉን ነገር…
የሀገር ውስጥ ዜና መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና ሲከታተሉ የነበሩ ምልምል ወታደሮች ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ Melaku Gedif Oct 5, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ሃይል አካዳሚ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ት/ቤት መሰረታዊ የውትድርና ስልጠና ሲከታተሉ የነበሩ ምልምል ወታደሮች ምረቃ ሥነ -ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የኢፌዴሪ አየር ኃይል አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳን ጨምሮ የሰራዊቱ…