Fana: At a Speed of Life!

በአዲሱ ዓመት በተለያዩ መስኮች የተመዘገቡ ድሎች እንዲቀጥሉና ህፀጾች እንዲታረሙ በከፍተኛ ትጋት ይሰራል- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት በተለያዩ መስኮች የተመዘገቡ ድሎች እንዲቀጥሉና የታዩ ህፀጾች እንዲታረሙ በትኩረት ይሰራል ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም ፋራህ የ2016 አዲስ ዓመትን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ…

ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ለአንድ ወገን ባደሉ ስምምነቶች ከልማት አትታቀብም -አምባሳደር መለስ ዓለም

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዳሴ ግድብ የቀጣናው እና የተፋሰሱን ሀገራት የጋራ ተጠቃሚነት የሚያረጋገጥ ፕሮጀክት ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም ገለጹ፡፡ አምባሳደር መለስ ዓለም ÷ግድቡ ኢትዮጵያውያን ብዙ ሆነው እንደ አንድ በአንጡራ…

ርዕሳነ መስተዳድሮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለ2016 አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ÷የምንቀበለው አዲሱ 2016 ዓ.ም የሀገራችንን ታላቅነት የምናረጋግጥበት እንዲሆን ሁሉም…

ህብረተሰቡ ከእርድ የሚገኘውን ቆዳ በጥንቃቄ አዘጋጅቶ በወቅቱ ለገበያ እንዲያቀርብ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘመን መለወጫ በዓል ከሚፈጸም እርድ የሚገኘውን ቆዳ በጥንቃቄ በማዘጋጀት በወቅቱ ለገበያ ማቅረብ እንደሚገባ ተጠየቀ፡፡ የቆዳና ቆዳ ውጤቶች ኢንዱስትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጸው፥ በኢትዮጵያ ከእርድ የሚገኝን…

የሲዳማ ክልል ለ1 ሺህ 205 ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልላዊ መንግስት ለ1 ሺህ 205 ታራሚዎች ይቅርታ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የክልሉ ፍትሕ ቢሮ ሃላፊ አቶ ማቶ ማሩ እንደገለፁት÷ የክልሉ ርዕሰ መስተደድር የኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመትን ምክንያት በማድረግ ለታራሚዎቹ ይቅርታ አድርገዋል።…

አዲሱ ዓመት የልዩነትን አጥር አፍርሰን የአንድነት ሐውልት ለመትከል የምንተጋበት ዘመን ይሆናል – አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጷጉሜን 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ -ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ለ2016 የዘመን መለወጫ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ አዲስ ዓመት አዲስ ተስፋ የሚጸነስበት፤ ካሳለፍነው ችግርና ስኬት በመማር ለተሻለ ለውጥና ለአዲስ…

የቄራዎች ድርጅት ለበዓሉ ጤንነቱ የተረጋገጠ የእርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘመን መለወጫ በዓል ጤንነቱ የተረጋገጠ የእንስሳት እርድ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አታክልቲ ገ/ሚካኤል ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷…

በሥነ ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመፍጠር በትኩረት መስራት ይገባል – ሳሙኤል ዑርቃቶ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሥነ ምግባር የታነጸና ሙስናን የሚጸየፍ ትውልድ ለሀገረ መንግስት ግንባታ ወሳኝ በመሆኑ ቀዳሚ ትኩረት ተሰጥቶት ሊሰራበትእንደሚገባ የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ገለጸ። የሥነ ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽነር ሳሙኤል ዑርቃቶ (ዶ/ር)…

ሀሰተኛ ገንዘብ አትመው በማሰራጨት የተጠረጠሩ 4 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውርና ሀሰተኛ ገንዘብ በማተም ወንጀሎች ላይ የተሰማሩ አራት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ባደረገው ክትትል በሕገ ወጥ መንገድ ሊዟዟር…

አቶ አረጋ ሀገራዊ ምክክሩ ጠንካራ ኢትዮጵያን ለመገንባት ትልቅ መደላድል እንደሚፈጥር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ መሪዎች ከኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያይተዋል። አቶ አረጋ ከበደ ባለፉት ዓመታት በተፈጠሩ የተሳሳቱ ትርክቶች በሕዝብ አንድነት ላይ አደጋ የሚጥሉ ሁኔታዎች…