የሀገር ውስጥ ዜና ሕብረተሰቡ የመረዳዳት ባህሉን አጠናክሮ ሊያስቀጥል ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ Melaku Gedif Sep 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ እርስ በእርስ የመረዳዳት ባህሉን አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ-መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። ''የበጎነት ቀን''ን ምክንያት በማድረግ በባህር ዳር ከተማ ደጋፊ ለሌላቸው 230 ወገኖች ዛሬ ድጋፍ ተደርጓል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮ ቴሌኮም ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች ተንቀሳቃሽ ሱቆችን አበረከተ Melaku Gedif Sep 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የበጎነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለወጣት ስራ ፈጣሪዎች ተንቀሳቃሽ ሱቆችን አበረከተ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እና ሌሎችም የኩባንያው ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ የተንቀሳቃሽ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ቻይና በጸረ-ሙስና ትግል በትብብር መስራት በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ Melaku Gedif Sep 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና ጸረ-ሙስና ኮሚሽን ኮሚሽነር ሳሙኤል ኡርቃቶ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ከቻይና ምክትል አምሳደር ሽን ከንሚን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ ኢትዮጵያና ቻይና በጸረ-ሙስና ትግል በትብብር መስራት በሚችሉበት አግባብ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጎነት መልሶ ለራስ የሚከፍል በመሆኑ ሁሉም ዜጋ የዕለት ተለት ተግባሩ ሊያደርገው ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) Melaku Gedif Sep 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎነት መልሶ ለራስ የሚከፍል በመሆኑ ሁሉም ዜጋ የዕለት ተለት ተግባሩ አድርጎ በችግር ውስጥ የሚገኙ ወገኖችን መርዳት አለበት ሲሊ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጳጉሜ 3 የበጎነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፍጆታ እቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲቀርቡ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን ገለጸ Melaku Gedif Sep 8, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ ዓመት በዓል የፍጆታ እቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ ለሕብረተሰቡ እንዲደርሱ አስፈላጊው ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ ገለጸ፡፡ የቢሮው ሃላፊ ገሌቦ ጎልቶሞ÷ ለዘመን መለወጫ በዓል የመሰረታዊ ፍጆታ…
የሀገር ውስጥ ዜና የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል እየተከበረ ነው Melaku Gedif Sep 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች በሰመራ ከተማ እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በመርሐ ግብሩ የሕይወት መስዕትነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በዘመናት ሂደት ትውልዶች በአኩሪ ገድላቸው ያፀኗት የጋራ ቤታችን ናት – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት Melaku Gedif Sep 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዘመናት ሂደት ትውልዶች በአኩሪ ገድላቸው ያፀኗት የጋራ ቤታችን ናት ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለጸ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ የመልዕክቱ ሙሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች ተከበረ Melaku Gedif Sep 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በመላው ኢትዮጵያ በተለያዩ መርሐ ግብሮች ተከበረ፡፡ ቀኑ “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ተከበረ፡፡ ጠዋት 5 ሰዓት ላይ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ባለበት ቆሞ ቀኝ እጅን ወደ ላይ በማንሳት”እኔ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው Melaku Gedif Sep 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ "በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር!" በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ አሁን ላይም የከተማዋ አመራሮች በተገኙበት ደም በመለገስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሲዳማ ክልል የበዓል ፍጆታ እቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው Melaku Gedif Sep 7, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል የበዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች በተለያዩ የገበያ አማራጮች ለሕብረተሰቡ በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ መሆኑን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የንግድ ዘርፍ ሃላፊ ባቲሶ ኢዲሶ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…