Fana: At a Speed of Life!

ከ200 በላይ ከንቲባዎች በመዲናዋ የለውጡ ስኬት ማሳያ የሆኑ ታላላቅ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ200 የሚበልጡ የኢትዮጵያ ከተሞች ከንቲባዎች በአዲስ አበባ የለውጡን ስኬት ማሳያ የሆኑ ታላላቅ ፕሮጀክቶችን መጎብኘታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትሰሰር ገጻቸው “ከ200 በላይ ለሚሆኑ…

በመዲናዋ ነገ ምንም አይነት ሰልፍ አለመኖሩ ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የላብ አደር ቀንን አስመልክቶ በአዲስ አበባ ከተማ ምንም አይነት የአደባባይ ኩነቶችና ሰልፍ እንዲሁም ፖሊስም ሆነ የአስተዳደር አካላት የሚያውቁት ምንም ዓይነት ስብሰባ አለመኖሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል። የአዲስ አበባ ፖሊስ ጉዳዩን…

ለአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ከፍተኛ ልዑክ በሽግግር ፍትሕ አተገባበር ሒደት ላይ ገለጻ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የፍትሕ ሚኒስቴር ለአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት የአፍሪካ ጉዳይ ሃላፊዎች በሽግግር ፍትሕ ይዘትና አተገባበር ላይ ገለጻ አድርገዋል፡፡   የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ÷ለፕሪቶሪያው…

አቶ ደመቀ መኮንን በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡   አቶ ደመቀ በሃዘን መግለጫቸው ÷“ወንድማችን አቶ ግርማ…

ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በአቶ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር) በአማራ ክልል ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ ግርማ የሺጥላ ህልፈት የተሰማቸውን ሃዘን ገልጸዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በሃዘን መግለጫቸው÷ “ወንድማችን አቶ ግርማ የሺጥላ በስራ ላይ እያለ…

ቱርክ በሱዳን የነበሩ ዜጎቿ በኢትዮጵያ ድንበር በኩል እንዲወጡ ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቱርክ በሱዳን የነበሩ ዜጎቿ በኢትዮጵያ ድንበር በኩል በሰላም እንዲወጡ የኢትዮጵያ መንግስት እያደረገ ላለው ድጋፍ ምስጋና አቅርባለች፡፡ በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሰደር አደም መሃመድ በሱዳን የነበሩ የቱርክ ዜጎችን ለማስወጣት ከተሰየመው የቱርክ…

የኢትዮ-ፓኪስታን ቢዝነስ ፎረም በቀጣዩ ወር በፓኪስታን ካራቺ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ-ፓኪስታን ቢዝነስ ፎረም የፊታችን ግንቦት ወር በፓኪስታን ካራቺ ከተማ እንደሚካሄድ ተገልጿል፡፡   በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ከፓኪስታን ንግድ እና ልማት ባለስልጣን ሊቀ መንበር ዙባይር ሞቲዋላ ጋር…

በሱዳን ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዜጎች አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዜጎች አስፈላጊው ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡   በካርቱም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የሚገኝበት አካባቢ የውጊያ ቀጠና መሆኑ፣ በአካባቢው የመብራት አገልግሎት መቋረጡና የምግብ…

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮችና የባለስልጣናት ቡድን መቀሌ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮችና የባለስልጣናት ቡድን ወደ መቀሌ ገብቷል። የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ…

አቶ ደመቀ መኮንን ኡጋንዳ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለስራ ጉብኝት ኡጋንዳ ገብተዋል፡፡ አቶ ደመቀ ኡጋንዳ ሲደርሱ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሄነሪ ኦኬሎ አቀባበል አድርገውላቸዋል። በአራት የአፍሪካ ሀገራት ጉብኝት…