በመዲናዋ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ100ሺህ በላይ ዜጎች የማዕድ ማጋራት ተከናወነ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአጠቃላይ የገና በአልን ምክንያት በማድረግ ከ100ሺህ በላይ ዜጎች የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸውና ድጋፍ የሚሹ…