በሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ በነገው ዕለት በመዲናዋ በተለያዩ ሁነቶች ይዘከራል
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሠራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የተፈጸመው ጥቃት መታሰቢያ መርሐ ግብር በነገው ዕለት በተለያዩ ሁነቶች እንደሚዘከር የአዲስ አበባ የከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡
አስተዳደሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷ ጥቅምት 23…