የሀገር ውስጥ ዜና የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ጅግጅጋ ገቡ Melaku Gedif Oct 7, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለፓርቲው ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስብሰባ ጅግጅጋ ገቡ፡፡ እንደዚሁም የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንንም ጅግጅጋ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቤላሩስ የኒውክሌር የጦር መሳሪያ ጥቃት እንደሚያሰጋት አስታወቀች Melaku Gedif Oct 7, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በፖላንድ ያላት የአቶሚክ መሳሪያ ለኒውክሌር መሳሪያ ሊያጋልጠኝ ይችላል ስትል ቤላሩስ ገለጸች። ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ሉካሸንኮ ፖላንድ በቤላሩስ ላይ የኒውክሌር ጥቃት ልታደርስ የምትችልበት እድል ሰፊ ነው በማለት ስጋታቸውን ገልጸዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓላማዬ መማርና ለሀገር በእውቀቴ ውለታ መዋል ነው- 12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱት የ85 ዓመት አዛውንት Melaku Gedif Oct 7, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ መስከረም 27 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተናን ለመውሰድ የመጀመሪያ ዙር ተፈታኞች ከትናንት ጀምሮ ወደ ዩኒቨርስቲዎች እየገቡ ይገኛሉ። የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲም ከሀድያና ከወላይታ ዞኖች የተውጣጡ ከ30 ሺህ በላይ የ12ኛ ተፈታኞች በመቀበል…
የሀገር ውስጥ ዜና የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኢትዮጵያ የነበራቸውን የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ Melaku Gedif Oct 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ፕሬዚዳንቱ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱም የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው…
የሀገር ውስጥ ዜና የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አገልግሎት መጀመር አይሲቲን የብልጽግና ጉዟችን ሞተር አድርገን የመንቀሳቀሳችን ማሳያ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ Melaku Gedif Oct 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አገልግሎት መጀመር ኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂን የብልጽግና ጉዟችን ሞተር አድርገን የመንቀሳቀሳችን ማሳያ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሀገር አቀፍ ደረጃ የኢንተርኔት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ የኢትዮጵያ መንግስት ለሳፋሪኮም የሞባይል ገንዘብ ዝውውር እንዲያደርግ በመፍቀዱ የተሰማቸውን ደስታ ገለጹ Melaku Gedif Oct 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ የኢትዮጵያ መንግስት ለሳፋሪኮም የሞባይል ገንዘብ ዝውውር እንዲያደርግ በመፍቀዱ የተሰማቸውን ደስታ ገለጹ። የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሀገር አቀፍ ደረጃ የኢንተርኔት አገልግሎት ማስጀመሪያ መረሐ ግብር በወዳጅነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቦረና ዞን ነዋሪዎችን የመብራት ተጠቃሚ ያደረገው ታዳጊ የ200 ሺህ ብር ሽልማት ተበረከተለት Melaku Gedif Oct 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን ዋጪሌ ወረዳ ከተለያዩ ቁሶች የኤሌክትሪክ ኃይል በመፍጠር ነዋሪዎችን የመብራት ተጠቃሚ ያደረገው ታዳጊ የ200 ሺህ ብር ሽልማት እና እውቅና ተሰጥቶታል፡፡ የአካባቢውን ነዋሪዎች የመብራት ተጠቃሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ ከ7 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሁለት ሜጋ ፕሮጀክቶችን ግንባታ ለማካሄድ ስምምነት ተፈረመ Melaku Gedif Oct 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ7 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ሁለት ሜጋ ፕሮጀክቶችን ግንባታ ለማካሄድ የፊርማ ስነስርዓት ተከናወነ፡፡ የመጀመሪያው ከ6 ነጥብ 1ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሚኒስቴሩ የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋራ Melaku Gedif Oct 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የመውሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች የማዕድ ማጋራት መርሐ ግብር አካሄዷል፡፡ የሚኒስቴሩ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አብዲሳ ያደታ ደጋፊና ረዳት ለሌላቸው ነዋሪዎች የማዕድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን ለሚወስዱ ተፈታኞች የተከለከሉ ነገሮች Melaku Gedif Oct 6, 2022 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ከፊታችን መስከረም 30 ቀን 2015 ዓ.ም. ጀምሮ በዩኒቨርሲቲዎች ይሰጣል፡፡ የትምህርት ሚኒስቴር በፈተና ማዕከላት (ዩኒቨርሲቲዎች) እና መፈተኛ ክፍሎች ውስጥ ለፈታኞች የተከለከሉ…