Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ 8ኛውን የኢትዮ-ሩሲያ የጋራ መድረክ ለማስተናገድ ዝግጅት እያደረገች ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለምታስተናግደው የ8ኛው የኢትዮ -ሩሲያ የጋራ የምጣኔ ሃብት የምክክር መድረክ ዝግጅት የሚያግዝ ውይይት በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ተካሄዷል። የትብብር መድረኩን የሚመሩት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ…

የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ሪፖርት ተዓማኒ ያልሆነ፣ ሙያዊ አካሄድን ያልተከተና ፖለቲካዊ ዓላማ ያነገበ ነው – አምባሳደር ዘነበ ከበደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ባለሙያዎች ሪፖርት ተዓማኒ ያልሆነ፣ ሙያዊ አካሄድ ያልተከተና ፖለቲካዊ ዓላማ ያነገበ ነው ሲሉ በጄኔቫ የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ዘነበ ከበደ ገለጹ። በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ የሚገኘው…

ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ምርመራ የባለሙያዎች ኮሚሽን ያቀረበውን ሪፖርት በርካታ ሀገራት እንደማይቀበሉት ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ምርመራ የባለሙያዎች ኮሚሽን ያቀረበውን ሪፖርት በርካታ ሀገራት እንደማይቀበሉት አስታወቁ። 51ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብአዊ ምክር ቤት መደበኛ ስብስባውን ከመስከረም 2 ቀን 2015 ዓ.ም…

ከተማ አስተዳደሩ ለመከላከያ ሰራዊት ተጨማሪ ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለመከላከያ ሰራዊት ለ3ኛ ዙር ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነት ድጋፍ አድርጓል፡፡   ድጋፉን የአዲስ አበባ ከተማ ገቢዎች ቢሮ ሃላፊና የሎጅስቲክስ አስተባባሪ ኮሚቴ አባል አቶ ሙሉጌታ…

አምባሳደር ባጫ ደበሌ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ መንግስት እያደረገ ያለውን የሰላም ጥረት እንዲደግፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ የኢትዮጵያ መንግስት እያደረገ ያለውን የሰላም ጥረት እንዲደግፍ ጥሪ አቀረቡ።   አምባሳደር ባጫ በኬንያ ለተባበሩት መንግስታት ፅህፈት ቤት ሃላፊ ዘይነብ ሃዋ…

የምዕራብ ጎጃም ዞን ለመከላከያ ሠራዊት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን የአሸባሪውን የህወሓት ቡድን ለመመከት በግንባር ለተሰለፈው ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡   የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ መልካሙ ተሾመ÷ አሸባሪው ህወሐት ለሶስተኛ ጊዜ…

ፕሬዚዳንት ባይደን በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የሰላም ሂደት እንደሚደግፉ የገለጹት ሀሳብ የኢትዮጵያ መንግስት አቋም ነው – አምባሳደር ስለሺ በቀለ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ሀገራቸው በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የተከሰተውን ግጭት ለመፍታት በአፍሪካ ህብረት የሚመራውን የሰላም ሂደት እንደምትደግፍ መናገራቸውን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለሺ በቀለ አስታውቀዋል።…

በትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ የተመራ ልዑክ ሰመራ ገባ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ ሚኒስትር ዳግማዊት ሞገስ የተመራ ልዑክ በዛሬው ዕለት ሰመራ ከተማ ገብቷል።   የልዑካን ቡድኑ በርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ እና በሌሎች ከፍተኛ የክልሉ አመራሮች አቀባበል ተደርጎለታል፡፡…

ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ የተፈጸመው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ጊዜያዊ የመጀመሪያ ሪፖርት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ኢትዮጵያ ከጦርነቱ ጋር በተያያዘ የተፈፀመውን የሰብዓዊ መብት ጥሰት በተመለከተ የሚኒስትሮች የጋራ ግብረሃይል ጊዜያዊ የመጀመሪያ ሪፖርቱን ይፋ አድርጓል፡፡ ግብረ ሃይሉ ባለፉት 8 ወራት ማለትም ከመስከረም እስከ መጋቢት 25 ቀን…

ኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በወንጀል ጉዳይ ላይ በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፍትሕ ሚኒስቴርና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የፍትሕ ሚኒስቴር በወንጀል ጉዳይ ላይ በትብብር ለመስራትና ወንጀለኞችን አሳልፎ መስጠት የሚያስችል ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አለምአንተ አግደው…