Fana: At a Speed of Life!

ኮርፖሬሽኑ ከውጪ የገዛውን ከ12 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ጅቡቲ ወደብ አጓጉዞ ማጠናቀቁን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን ለ2014/15 የሰብል ዘመን ከውጪ የገዛው ከ12 ነጥብ 8 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ሙሉ በሙሉ ወደ ጅቡቲ ወደብ አጓጉዞ ማጠናቀቁን አስታወቀ፡፡   የመጨረሻውን 10ኛ ዙር 500…

በህገ ወጥ መንገድ ወደ ትግራይ ክልል ሊገባ የነበረ ከ8 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ብር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ እርዳታ በጫነ ተሽከርካሪ ውስጥ ተደብቆ ወደ ትግራይ ክልል ሊገባ የነበረ ከ 8 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ብር ተያዘ፡፡ ህገ ወጥ ገንዘቡ በአፋር ክልል በኩል ወደ ትግራይ ክልል የሰብዓዊ ድጋፍ ይዞ በመጓዝ ላይ ከነበረ የከባድ ጭነት…

ዩኒቨርሲቲዎች የንድፈሃሳብ ልህቀት ብቻ ሳይሆን የተግባር ልህቀትም ማምጣት ይጠበቅባቸዋል-አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች የንድፈሃሳብ ልህቀት ብቻ ሳይሆን የተግባር ልህቀትንም ማምጣት ይጠበቅባቸዋል ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም አደም ፋራህ ገለጹ፡፡   የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ሶስተኛውን የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት…

አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከተለያዩ የአሜሪካ ህግ አውጪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቤ ሲ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ኢንጂነር ስለሺ በቀለ ከተለያዩ የአሜሪካ ሴናተሮችና ህግ አውጪዎች ጋር ተወያይተዋል። አምባሳደር ስለሺ ከሴናተር ቴድ ክሩዝ፣ ከኮንግረስ አባሎቹ ቻክ ፍሌይሽማን፣ ጁሊያ ሌትሎው፣ ዳሬል ኢሳ፣…

በአዲስ አበባ ከ17ሺ በላይ የክላሽ እና የሽጉጥ ጥይት ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2014 (ኤፍ ቤ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በህግ ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀስ የተገኘ ከ17 ሺህ በላይ የክላሽ እና የሽጉጥ ጥይት ከተለያዩ የጦር መሳሪያዎች ጋር መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡   ህገ ወጥ መሳሪያዎቹ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ…

የቻይናው ፕሬዚዳንት “በታይዋን የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ መግባት በእሳት እንደመጫወት ይቆጠራል” ሲሉ ጆ ባይደንን አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳን ሺ ጂንፒንግ በታይዋን የውስጥ ጉዳይ ላይ ጣልቃ መግባት በእሳት እንደመጫወት ይቆጠራል ሲሉ የአሜሪካውን ፕሬዚዳንት ጆ ባይደንን አስጠነቀቁ፡፡ የአሜሪካ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ናንሲ ፔሎሲ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ወደ…

በነገው ዕለት በመዲናዋ በሚገኙ ሁሉም መስጂዶች የምስጋናና የዱዓ መርሐ ግብር እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በነገው ዕለት የጁምዓህ ሰላትን ተከትሎ በአዲስ አበባ በሚገኙ ሁሉም መስጂዶች የምስጋናና የዱዓ መረሐ ግብር እንደሚከናወን የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት አስታውቋል።   በትላንትናው ዕለት በሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ፣ ወ/ሮ መዓዛ እና ዶ/ር ኤርጎጌ የምስጋና መርሐ ግብር አከናወኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ወ/ሮ መዓዛ አሸናፊ፣ የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና የፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ሠራተኞቻቸው…

ዋልያዎቹ በቻን ማጣሪያ የደቡብ ሱዳን አቻቸውን 5 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ለአፍሪካ እግር ኳስ ሻምፒዮና (ቻን) ጨዋታ ከደቡብ ሱዳን ጋር ያደረገውን የመልስ ጨዋታ 5 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር አለፉ።   ሰባተኛው የቻን የእግር ኳስ ጨዋታበፈረንጆቹ 2023 በአልጄሪያ…

ከተማ አስተዳድሩ በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች የ10 ሚሊየን ብር ሽልማት አበረከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳድር በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡት አትሌቶች የምስጋናና የሽልማት መርሐ ግብር እያካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና ሌሎች…