በሽብርተኛው ህወሓት ጉዳት ደርሶበት የነበረው የመርሳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አገልግሎት መስጠት ጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው እና ወራሪው ህወሓት ከፍተኛ ጉዳትና ዝርፊያ ተፈጽሞበት የነበረው የመርሳ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡
በ2012 ዓ.ም አገልግሎት መስጠት ጀምሮ የነበረውና በርካታ አዳዲስና ውድ…