Fana: At a Speed of Life!

በበልግ ወቅት የሀገሪቱ ቆላማ አካባቢዎች መደበኛና ከመደበኛ ጋር የተቀራረበ ዝናብ ይኖራቸዋል

በበልግ ወቅት የሀገሪቱ ቆላማ አካባቢዎች መደበኛና ከመደበኛ ጋር የተቀራረበ ዝናብ ይኖራቸዋል   አዲስ አበባ፣ታህሳስ 16፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበልግ ወቅት የደቡብና ደቡብ ምስራቅ የሀገሪቱ ቆላማ አካባቢዎች ላይ መደበኛና ከመደበኛ ጋር የተቀራረበ ዝናብ እንደሚኖራቸው…

ዶ/ር ይልቃል ከፋለ በቀወት ወረዳ በመስኖ ክላስተር የለማ የስንዴ ልማትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቡድን በቀወት ወረዳ በመስኖ ክላስተር የተዘራ የስንዴ ልማትን ጎበኘ፡፡ በጉብኝት መርሀ ግብሩ የክልል ከፍተኛ አመራሮች አና የሰሜን ሸዋ ዞን የሥራ…

የኦሮሚያ የግብርና ሽግግር ምክር ቤት ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በግብርና ዘርፍ እየተመዘገበ ያለውን ለውጥ ተቋማዊ የሚያደርግ የሽግግር ምክር ቤት ተመሰረተ። በክልሉ ግብርናን ለማዘመንና በተቋማዊ አደረጃጀት ለመምራት አላማ ያደረገ መድረክ በአዳማ እየተካሄደ ነው።…

ቦይንግ 737 ማክስ አውሮፕላንን ወደ በረራ ለመመለስ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አብራሪዎች እና ሌሎች የአየርመንገዱ ሰራተኞች የቦዪንግ 737 ማክስ አውሮፕላን ወደ በረራ ለመመለስ እና ለደንበኞች አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ መሆናቸውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስታወቀ፡፡   የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦዪንግ 737…

አሸባሪው ህወሓት በድጋሚ በኪልበቲ ረሱ ዞን ጦርነት መክፈቱን የአፋር ክልል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ውስጥ ገብቶ የደረሰበትን ሽንፈት ለማካካስ አሁንም በኪልበቲ ረሱ ዞን ጦርነት መክፈቱን የክልሉ መንግስት አስታቋል፡፡   የአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ፥ የሸብር ቡድኑ…

መንግስት ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች እያደረገ ያለው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል- ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ድርቅ በተከሰተባቸው የአርብቶ አደርና ቆላማ አካባቢዎች እያደረገ ያለው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ገለፁ። በተያዘው ዓመት በደቡብና ደቡብ ምስራቅ የአገሪቷ አርብቶ አደርና ቆላማ…

በጦርነቱ የተጎዱ አርብቶ አደሮችን መልሶ የማቋቋም ስራ በእቅድ ተይዞ ሊሰራ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ጥር 16 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ የተጎዱ አርብቶ አደሮችን መልሶ የማቋቋም ስራ በእቅድ ተይዞ ሊሰራ እንደሚገባ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ፡፡   ቋሚ ኮሚቴው፥ በአፋር ክልል በጭፍራ ወረዳ ግመሎች፣ ፍየሎች፣ የእንስሳት…

ከእብናት ወደ ሰቆጣ ይጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ተገልብጦ እስካሁን የ20 ሰዎች ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከእብናት ወደ ሰቆጣ ይጓዝ በነበረ የህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ እስካሁን የ20 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአማራ ክልል ትራፊክ ፖሊስ አስታውቋል፡፡   አደጋው የደረሰው ከአምደወርቅ ወጣ ብሎ አቦ መገጠንያ መንገድ…

የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት የ3 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አድርጓል።   ድጋፉን የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ጀኔራል ኮሚሽነር እንደሻው ጣሰው ለመከላከያ ሰራዊት ዋር ኮሌጅ አዛዠ…

የአገው ፈረሰኞች ማህበር ክብረ በዓል እና የፈረስ ፌስቲቫል ለ82ኛ ጊዜ በደመቀ መልኩ ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታሪካዊ ፣ ባህላዊ እና ሀይማኖታዊ ዳራ ያለው በየዓመቱ ጥር 23 የሚከበረው የአገው ፈረሰኞች ማህበር ክብረ በዓል እና የፈረስ ፌስቲቫል ዘንድሮ ለ82ኛ ጊዜ በደመቀ ሁኔታ ይከበራል።   የአገው ፈረሰኞች የነፃነት ተጋድሎ ያስመሰከሩና…