Fana: At a Speed of Life!

በአፍሪካ ዋንጫ ሞሮኮ ጋናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የካሜሮን አፍሪካ ዋንጫ የሁለተኛ ቀን መርሃ ግብር ዛሬ ቀጥሎ ተካሂዷል፡፡ በዚህም ሞሮኮ ጋናን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የመጀመሪያዋን ሶስት ነጥብ አስመዝግባለች፡፡ የሞሮኮ ብሄራዊ ቡድንን  ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ቦፋል በ82ኛው ደቂቃ…

የቆዳና ቆዳ ውጤቶችን ወደ ግሪክ ለመላክ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ቆዳና የቆዳ ውጤቶች ወደ ግሪክ ለመላክ ከባለድርሻ አካላት ጋር የበይነ መረብ ውይይት ተካሂዷል፡፡   በሮም የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስተባባሪነት በተዘጋጀው የበይነ መረብ ውይይት ላይ ከኢትዮጵያ ቆዳ ኢንስቲትዩት፣ ከውጭ ጉዳይ…

”እኔ ለወገኔ” በሚል መሪ ቃል ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)”እኔ ለወገኔ” በሚል መሪ ቃል ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።   የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብሩን ያዘጋጀው ኢትዮ- ጀርመን ለኢትዮጵያ ኮሚቴ ሲሆን፥ በዝግጅቱ ላይ…

አሸባሪው ህወሓት እየፈጸመ ያለውን ግፍ ለማስቀረት የትግራይ ተወላጆች ከምን ጊዜውም በላይ መንቀሳቀስ ይገባቸዋል-ዶ/ር አረጋዊ በርሄ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሃት ቡድን በትግራይ እና በመላው ኢትዮጵያ እየፈጸመ ያለውን ግፍ ለመከላከል እና ለማስቀረት በውጭም ሆነ በሀገር ውስጥ ያሉ የትግራይ ተወላጆች ከምን ጊዜውም በላይ እጅ ለእጅ ተያይዘው መንቀሳቀስ ይገባቸዋል ተባለ።   ከፋና…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት እና ቀጠናዊ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡  …

የፌዴራል ፖሊስ የጤና ጉዳተኞች ማገገሚያ ማዕከል ለማስገንባት የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የሠራዊቱ የጤና ጉዳተኞች ማገገሚያ እና ማስተናበሪያ ማዕከል ለማስገንባት ከኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርሟል፡፡   የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል…

አምባሳደር መለስ ተመድ በኢትዮጵያ የሚደረገውን የመልሶ ግንባታ እንዲደግፍ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር መለስ አለም ለከተሞች ዘላቂ ልማት የሚሰራው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ተቋም ዩ ኤን ሀቢታት የአፍሪካ ቢሮ ተጠባባቂ ዳይሬክተር ኦማር ሲላ ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም የኢትዮጵያ መንግስት እና…

መርማሪ ቦርዱ በተጠርጣሪዎች ሰብአዊ አያያዝ ላይ ይበልጥ ትኩረት መደረግ እንዳለበት አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም መርማሪ ቦርድ በተጠርጣሪዎች ሰብአዊ አያያዝ ላይ ይበልጥ ትኩረት መደረግ እንዳለበት አሳሰበ፡፡   ቦርዱ ሰሞኑን በሶማሌ እና በሐረሪ ክልሎች በመገኘት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተላልፈዋል በሚል ተጠርጥረው…

መንግስት አካባቢውን ከአሸባሪው ሸኔ ነጻ በማድረግ ወደ ቀያችን እንዲመልሰን እንፈልጋለን – ተፈናቃዮች

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አስቸኳይ የምግብና የአልባሳት ድጋፍ ያስፈልገናል ሲሉ በአሸባሪው ሸኔ ጥቃት ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው ደብረ ብርሃን ከተማ የሚገኙ ተፈናቃዮች ተናገሩ።   ከምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ በሸኔ ጥቃት የተፈናቀሉ ዜጎች…

እኛ ኢትዮጵያውያን በአርቆ አስተዋይነት የፊታችንን በመገንባት የኢትዮጵያን ህልውና እናስቀጥላለን – አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እኛ ኢትዮጵያውያን በአርቆ አስተዋይነት የፊታችንን በመገንባት የኢትዮጵያን ህልውና እናስቀጥላለን ሲሉ አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ፡፡   በተባበሩት መንግሥታት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ÷ በአሸባሪው…