Fana: At a Speed of Life!

በቶኪዮ ኦሊምፒክ ለ10 ሺህ ሜትር አሸናፊ አትሌቶች የሜዳሊያ ሽልማት ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ ለ10 ሺህ ሜትር የወንዶች አሸናፊ አትሌቶች የሜዳሊያ ሽልማት ስነ ስርዓት ተካሄደ፡፡ በዚህ መሰረትም ርቀቱን በ27 ደቂቃ ከ43 ሰከንድ ከ22 ማይክሮ ሰከንድ ያጠናቀቀው አትሌት ሰለሞን ባረጋ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን…

የአዲስ አበባ ፖሊስ በወንጀል ምርመራ ያሰለጠናችውን 397ሠልጣኞች አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በወንጀል ምርመራና በመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ያሰለጠናችውን 397 ሠልጣኞችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው የከተማውን ሰላምና ፀጥታ መጠበቅ የሚችል የፖሊስ…

የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በልዩ ልዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደብረ ብርሃን፣ ቦንጋ እና ሃራምቤ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ ደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ በ23 ፕሮግራሞች በመደበኛ፣ በማታ እና በክረምት 231 ተማሪዎችን በ2ኛ ድግሪ፣1 በ3ኛ…

የአሸባሪው ቡድን ሀገር የማፍረስ ፍላጎት በኢትዮጵያ ልጆች የተባበረ ክንድ ድባቅ ይመታል-የአፋር ክልል ሴቶች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው የህወሓት ቡድን ሀገር የማፍረስ ፍላጎት በኢትዮጵያ ልጆች የተባበረ ክንድ ድባቅ ይመታል ሲሉ የአፋር ክልል ሴቶች ገለጹ። ከክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የተወጣጡ ሴቶች በሰመራ ከተማ ባካሄዱት ሰላማዊ ሰልፍ የአሸባሪውን ህወሓት ቡድንን…

የሲዳማ ክልል ለመከላከያ ሰራዊት የ45 ሚሊየን ብር የአይነትና የገንዘብ ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሐራዊ ክልላዊ መንግስት ለመከላከያ ሰራዊት የ45 ሚሊየን ብር የአይነት እና የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ በመከላከያ ሚኒስቴር የሕብረት ሎጀስቲክስ ዋና መምሪያ የፋይናንስ ስራ አመራር ዋና ዳይሬክተር ብርጋዴር ጄነራል አስረስ አያሌው÷…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በቶኪዮ ኦሊምፒክ ለተገኘው ውጤት የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ  በቶኪዮ ኦሊምፒክ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ ውድድር አትሌት ሰለሞን ባረጋ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ወርቅ በማስገኘቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

ኮ/ር ደራርቱ ቱሉ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክሰ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ኮማንደር ደራርቱ ቱሉ ኢትዮጵያ በቶኪዮ ኦሊምፒክ በ10 ሺህ ሜትር ሩጫ ውድድር በሰለሞን ባረጋ አማካኝነት የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ በማግኘቷ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ምክትል ጸሃፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ምክትል ጸሃፊና የአስቸኳይ ጊዜ እርዳታ አስተባባሪ ማርቲን ግሪፊትስ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም በትግራይ ክልል ስላለው የጸጥታና የሰብዓዊ እርዳታ ሁኔታ ዙሪያ…

በሴቶች 5 ሺህ ሜትር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜ አልፈዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ የ5000 ሜትር የሴቶች ማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ለፍጻሜ አልፈዋል። በመጀመሪያው ምድብ ሰንበሬ ተፈሪ 3ኛ፣ እጅጋየሁ ታዬ ደግሞ 4ኛ ሆነው አጠናቀዋል። ከሁለተኛው ምድብ አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ 1ኛ…

በቶኪዮ ኦሊምፒክ ዛሬ 8:00 ሰዓት የወንዶች 10 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቶኪዮ ኦሊምፒክ ዛሬ ቀን 8:00 ሰዓት ጀምሮ የወንዶች 10 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ውድድር ይካሄዳል፡፡ በውድድሩ ዮሚፍ ቀጀልቻ፣ ሰለሞን ባረጋ እና በርሁ አረጋዊ ለኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ሜዳሊያ ለማስመዝገብ ውድድራቸውን ያካሂዳሉ፡፡…