Fana: At a Speed of Life!

የአዲስ አበባ ሕዝብ ጁንታውን በመቃወም በነገው ዕለት ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ሕዝብ የሕወሓት ጁንታን በመቃወም በነገው ዕለት (ሐምሌ 15 ቀን 2013 ዓ.ም) በመስቀል አደባባይ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ። ሰላማዊ ሰልፉ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ እስከ አጋማሽ ቀን…

ለመከላከያ ሰራዊት፣ ለልዩ ሃይልና ሚሊሻ ድጋፍ ማድረጋችን እንቀጥላለን – የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአሸባሪው ህወሓት የተቃጣውን ጥቃት በጋራ ለማክሸፍ መስዋዕት እየከፈለ ላለው መከላከያ ሰራዊት፣ ልዩ ሃይልና ሚሊሻ ድጋፍ ማድረጋችን እንቀጥላለን አሉ የሰሜን ሸዋ ዞን ነዋሪዎች። ነዋሪዎቹ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው…

ቤኒሻንጉል ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ከነገ ጀምሮ እንደሚያካሂድ የክልሉ ምክር ቤት አስታውቋል፡፡ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ-ጉባኤ ወይዘሮ አለምነሽ ይባስ እንደገለጹት ÷ምክር ቤቱ ከነገ ጀምሮ ለሁለት ቀናት 12ኛ መደበኛ…

የደራሲ ጋዲሳ ብሩ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ  

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የአፋን ኦሮሞ ልብ ወለድ መጽሃፍ ደራሲ ጋዲሳ ብሩ የቀብር ስነ ስርዓት ተፈጸመ፡፡ የቀበር ስነ-ስርዓቱ  ቤተሰቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ እና አድናቂዎቹ በተገኙበት በአዲስ አበባ ቅዱስ ዮሴፍ ቤተ ክርስቲያን በዛሬው ዕለት ተፈጽሟል፡፡…

ኮርፖሬሽኑ ሻንግቼንግ ኩባንያ ጋር በደብረ ብርሀን ኢንዱስትሪያል ፓርክ 3 ሼዶችን ለማከራየት የውል ስምምነት ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ሻንግቼንግ ከተባለ የቻይና ኩባንያ ጋር በደብረብርሀን ኢንዱስትሪያል ፓርክ ሶስት ሼዶችን ለማከራየት ዛሬ የውል ስምምነት ፈጽሟል፡፡ የሼድ ኪራይ ውሉን ለማካሄድ የሚያስችለውን የውል ስምምነት…

በሀገራችን ላይ የተቃጣው ጥቃት ለመመከት ከመከላከያ ሰራዊት ጎን እንቆማለን-አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመከላከያችን ጎን በመቆም የኢትዮጵያን ዳር ድንበር እናስከብራለን አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህን ያሉት የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች የህዳሴ ግድብ ሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት በስኬት መጠናቀቁን…

ለሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል በአዲስ አበባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ጥሪውን ተቀብሎ ወደ ግዳጅ ቀጠና ያመራው የሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል በአዲስ አበባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ በሶማሌ ክልል ልዩ ሃይል ዋና አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር መሃመድ አህመድ የተመራው የክልሉ ልዩ ሃይል አባላት አዲስ…

1 ሺህ 442ኛው የአረፋ በዓል በጅግጅጋ ከተማ በደማቅ ስነ ስርዓት ተከብሯል

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 442 ኛው የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በአል በሶማሌ ክልል ዋና ከተማ ጅግጅጋ ስቴድየም በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ተከብሯል፡፡ በዓሉን የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ ሙሃመድ፣ የሶማሌ ብልፅግና…

የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ዘውዴ ተክሉ የአስከሬን ሽኝት መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ዘውዴ ተክሉ አስከሬን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቅጥር ግቢ ውስጥ ሽኝት እየተደረገለት ነው፡፡ በሽኝት መርሃ ግብሩ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ፣ የፌዴራል እና የከተማ አስተዳደሩ…

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለአረፋ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለ1ሺህ 442ኛው የኢድ አል አደሃ (አረፋ) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ቀዳማዊት እመቤቷ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች…