Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ቋንቋ ያስተላለፉት መልዕክት

ለበዋ ንህዝቢ ትግራይ ብፍላይ ድማ ንልሂቃን ትግራይ ! ኣብ ዝተፈላለየ ኣጋጣምታት ከምዝገለፅክዎ÷ መሬትን ህዘቢን ትግራይ መበቆል ስልጣነ፣ ዋልታን መኸታን ሃገረ- ኢትዮጵያ እዮም። መሬት ትግራይ መንግስታዊ ምሕደራ፣ ስርዓተ መንግስትን ክብርታት ሃገርን ዝበቖለሉን ዝተዓቀበሉን እውን ኢዩ። ግደ…

17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማሕበረሰቡ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች በተሃድሶ ሥልጠና ሒደት አልፈው ወደ ማሕበረሰቡ መቀላቀላቸውን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን እንደገለጹት÷ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማሕበረሰቡ የመቀላቀልና መልሶ የማቋቋም…

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የአቋም መግለጫ

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የአቋም መግለጫ ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ሐሳብ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት የብልፅግና ዐሻራ ደምቆ በሚታይባት፣ ከተመሠረተች መቶ ሃምሳ ዓመት በኋላ ዳግም እንደገና እየተሠራችና…

በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ለተሳተፉ የእህት ፓርቲዎች ተወካዮች ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ወ/ሮ አለምጸሃይ ጳውሎስ በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለተሳተፉ የወዳጅ ሀገራት እህት ፓርቲዎች ተወካዮች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተሳተፉ የሚገኙ የወዳጅ…

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ በዛሬ ውሎው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ በዛሬ ውሎው በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ሰፊ ውይይት በማድረግ ውሳኔዎችን ማሳለፉን የፓርቲው የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤ 2…

ሩሲያ በዩክሬን የሃይል መሰረተ ልማት ላይ የተሳካ የአየር ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ በዩክሬን የጋዝ መሰረተ ልማቶች ላይ የተሳካ የአየር ላይ ጥቃት መፈጸሟን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የአየር ላይ ጥቃቱ ለዩክሬን መከላከያ ሰራዊት ኢንዱስትሪዎች ድጋፍ የሚያደርጉ ተቋማትን ዒላማ ያደረገ ነው ተብሏል፡፡…

አየር ኃይል ለገነባው ከፍተኛ ወታደራዊ የዝግጁነት አቅም የሙያተኛው ሚና ጉልህ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ኃይል አሁን ለገነባው ከፍተኛ ወታደራዊ የዝግጁነት አቅም የሙያተኛው ድርሻ ጉልህ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ ገለጹ። የኢፌዲሪ አየር ሃይል ሎጂስቲክስ የእውቅና እና የምስጋና መርሐ ግብር በአየር ኃይል…

የዩናይትድ ራሺያ ፓርቲ ላዕላይ ም/ቤት አባል አንድሬይ ክሊሞቭ በብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ጉባዔ ያደረጉት ንግግር …

የሩሲያን ገዥ ፓርቲ የዩናይትድ ራሺያ ፕሬዚዳንት፣ የሩሲያ ፌደሬሽን የጸጥታ ም/ቤት ምክትል ሃላፊ ድሚትሪ ሜድቬዴቭን ደብዳቤ (መልዕክት) ሳቀርብላችሁ ከፍ ያለ ክብርና ኩራት ይሰማኛል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔን በማስመልከት ከልብ የመነጨ…

በኢትዮጵያ የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የኢኮኖሚ ለውጥ አይቻለሁ – አምባሳደር ሰልማ መሊካ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የጥራት ደረጃውን የጠበቀ የኢኮኖሚ ለውጥ እንቅስቃሴን አይቻለሁ ሲሉ በኢትዮጵያ የአልጄሪያ አምባሳደር ሰልማ መሊካ ሀዳዲ ገለጹ። አምባሳደሯ ከፋና ዲጂታል ጋር በነበራቸው ቀይታ÷በመሠረተ ልማት ረገድ በኢትዮጵያ ርዕሰ መዲና አዲስ አበባ…

አዲሱ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ በዘርፉ የተጀመሩ ሥራዎችን ያጠናክራል – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ በግብርናው ዘርፍ የተጀመሩ ሥራዎችን እንደሚያጠናክር የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ ገለጹ። አዲሱን የግብርናና የገጠር ልማት ፖሊሲ በዘርፉ ለተሰማሩ ባለድርሻ አካላት የማስተዋወቅ…