የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ ለብልጽግና ፓርቲ 2ኛ ጉባዔ የድጋፍና የመልካም ምኞት መልዕክት ላከ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና ኮሙኒስት ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ለብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ የድጋፍና የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፏል፡፡
የቻይና ኮሚኒስት ፓርቲ (ሲፒሲ) ማዕከላዊ ኮሚቴ በመልዕክቱ÷በብልጽግና ፓርቲ መሪነት ኢትዮጵያ እያስመዘገበችው ላለው…