የሀገር ውስጥ ዜና በክልሎቹ አዋሳኝ አካባቢ የሚገኙ ህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው ተባለ Meseret Awoke Jan 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች አዋሳኝ አካባቢ የሚገኙ ህዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር የሚያስችሉ ተግባራት በመከናወን ላይ መሆናቸውን የክልሎቹ ሰላም ግንባታ እና ፀጥታ ቢሮዎች አስታወቁ። በክልሎቹ አዋሳኝ አካባቢዎች ባለው የሰላም ሁኔታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቱርክ ከኢትጵያ ጋር ያላት ሁለንተናዊ የዲፕሎማሲ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀች Meseret Awoke Jan 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ-ቱርክ ታሪካዊ ወዳጅነት በሁለንተናዊ የዲፕሎማሲ ትብብር መስኮች ተጠናክሮ የሚቀጥል መሆኑን በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር በርክ ባራን ገለጹ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሠላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የኢትዮ-ቱርክ ወዳጅነት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች በሰራባ ተሐድሶ ማሰልጠኛ ማዕከል አቀባበል ተደረገላቸው Meseret Awoke Jan 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ አም ሲ) የመንግሥትንና የሕዝብን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች በሰራባ ተሐድሶ ማሰልጠኛ ማዕከል አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ታጣቂዎቹ የክልሉ ሕዝብ በዚህ ግጭት ያተረፈው ሞትና ውድመት መሆኑን በመረዳታቸው የሰላም ጥሪውን መቀበላቸውን ተናግረው፤…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ዩክሬን ወደ አውሮፓ ሀገራት የሚተላለፈውን የሩሲያ ጋዝ አቋረጠች Meseret Awoke Jan 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩክሬን በኩል ለአውሮፓ ህብረት ሀገራት የሚቀርበው የሩሲያ ጋዝ በዩክሬን የጋዝ ማመላለሻ ኦፕሬተር ናፍቶጋዝና በሩሲያ ጋዝፕሮም መካከል ያለው የአምስት ዓመት ስምምነት ማብቃቱ ተሰምቷል፡፡ የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘሌንስኪ፥ በመሬታችን…
የሀገር ውስጥ ዜና የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ይዞ የመቅረብ ቅድመ ሁኔታ ተጀመረ Meseret Awoke Jan 1, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ በሚገኙ ባንኮች የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ ዛሬ እንደ መጀመሪያ ቅድመ ሁኔታ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል፡፡ ቅድመ ሁኔታው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ መሠረት ነው ከዛሬ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ ለዩክሬን 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ለመደገፍ ቃል ገባች Meseret Awoke Dec 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ለዩክሬን 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ድጋፍ ልታደርግ ነው፡፡ ድጋፉዩክሬን ከሩሲያ ከሚሰነዘርባት ጥቃት ራሷን እንድትከላከል ያግዛታል ተብሏል፡፡ በፈረንጆቹ ጥር 20 ቀን 2025 ከነጩ ቤተመንግስት የሚወጡት…
ፋና ስብስብ የአውሮፕላን አደጋ መደጋገምና የአቪየሽን ኢንዱስትሪው … Meseret Awoke Dec 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰው ልጅ መሻት ከኖረበት ቤት፣ መንደር፣ ሀገር እና ዓለም ብቻ ሊገደብ አለመቻሉን በየጊዜው ከሰማይ ረቅቆ የእንግዳ ፕላኔቶችን አድማስ ሲበረብር መታየቱ ማረጋገጫ ነው፡፡ ዓለምን ከሚያስደንቅ የሰው ልጅ ስኬቶች መካከል የሚጠቀሰው አውሮፕላን…
የሀገር ውስጥ ዜና በጌድዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የተመራ ልዑክ የዶራሌ ሁለገብ ወደብና ተርሚናልን ጎበኘ Meseret Awoke Dec 30, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌድዮን ጢሞቲዎስ(ዶ/ር) የተመራ ልዑክ የዶራሌ ሁለገብ ወደብ እና ተርሚናል ተገኝቶ አጠቃላይ የገቢ-ወጪ ምርት ሂደት ጎብኝቷል። ልዑኩ በጉብኝቱ ወቅት ከወደብ የስራ ኃላፊዎች ጋር ስለ2017/18 የአፈር ማዳበሪያ ኦፕሬሽን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ለመደራደር ቅድመ ሁኔታዎችን አስቀመጠች Meseret Awoke Dec 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ለመደራደር ቅድመ ሁኔታዎቿን ተግባራዊ ማድረግ እንዳለባት አስታውቃለች፡፡ ሩሲያ ከዩክሬን ጋር ያለውን ግጭት በውይይት ለመፍታት ዝግጁ መሆኗን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ ገልጸዋል፡፡ ይሁን እንጂ በዚህ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤተ-መንግሥት ሙዚየም ለጉብኝት ክፍት ሆነ Meseret Awoke Dec 29, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤተ-መንግሥት ሙዚየም ለሕዝብ ጉብኝት ክፍት መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የታላቁ ቤተ-መንግሥት እድሳት የታሪክ እና የባሕል ቅርሳችንን ጠብቆ ለማቆየት የምናደርገው ጥረት ከፍ ያለ ርምጃ ነው ሲል ጽሕፈት ቤቱ በማኅበራዊ…