ለኢትዮጵያዊነት እሴት መጎልበትና ህዝባዊ አንድነት የኪነ-ጥበብ ሚና የጎላ ነው- አርቲስት ተስፋዬ ሲማ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያዊነት እሴት መጎልበትና የአብሮነት ጽናት እና በስነ-ምግባር የታነጸ ትውልድ ለመገንባት የኪነ-ጥበብ ሚና የላቀ በመሆኑ መንግስትና የሚመለከታቸው አካላት ትኩረት ሊሰጡት እንደሚገባ አንጋፋው የኪነ-ጥበብ ሰው ተስፋዬ ሲማ ተናገረ።
በህወሓት…