Fana: At a Speed of Life!

የህዳሴ ግድብ የሚያመጣቸውን ዕድሎች ወደ ጥቅም ለመለወጥ እንሰራለን – የዳያስፖራ አባላት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚፈጠሩ ዕድሎችን ወደ ጥቅም ለመለወጥ በቱሪዝም መዳረሻ ኢንቨስትመንት ላይ አሻራቸውን ለማሳረፍ ዝግጁ መሆናቸውን በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ተናገሩ። ከሰሞኑ በቱሪዝም ኢትዮጵያ ድጋፍ የሕዳሴ ግድቡን የጎበኘው…

መንግሥት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሰሜን ወሎና በጎንደር ለሚኖሩ ወገኖች ተገቢው ትኩረት እንዲሰጥ ጥሪውን አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በሰሜን ወሎና በጎንደር ለሚኖሩ ወገኖች ተገቢው ትኩረት እንዲሰጥ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ወቃታዊ ጉዳይን አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫውም ህወሓት በሰሜን ወሎና ጎንደር…

የህወሓትን ገመና የሚገልጥ ሁሉ ሰለባ የሚሆንበት ተቋም

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኢትዮጵያ ጉዳይ ላይ አሉታዊ ጫና ለመፍጠር የጸጥታ ምክር ቤቱ ተደጋጋሚ ስብሰባ አድርጓል። በስብሰባዎቹ የተለየ ፍላጎት ያላቸው አገሮች የኢትዮጵያን መንግስት ለመወንጀል ሃጢያተኛ አድርገው ሲያቀርቡ፤ የኢትዮጵያን…

በትግራይ በ44 ተራድኦ ድርጅቶች እስከ ወረዳ ድረስ የሰብዓዊ እርዳታ እየተሰራጨ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል አስፈላጊው የሰብዓዊ እርዳታ በ44 ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅቶች አማካኝነት እስከ ወረዳ ድረስ እየተሰራጨ መሆኑን የብሄራዊ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ደበበ ዘውዴ ለፋና…

ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያን ህዝበ ውሳኔን አስመልክቶ መግለጫ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔን አስመልክቶ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሰጠው መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የኢፌዴሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በቀን መስከረም 29 ቀን 2013 ዓ.ም በቁጥር ፌደም/አፈ/11/61…

የአማራ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት1፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የአማራ ክልል የመንግስት የልማት ድርጅቶችለተፈናቀሉ ወገኖች ከ6 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የምግብ እህል ድጋፍ አደረጉ፡፡ የድርጅቱ ድጋፍና ክትትል ተወካይ አቶ መሀመድ ጅብሪል ድጋፉን ባስረከቡበት ወቅት እንደገለጹት÷ በክልሉ ከሚገኙ 13…

ሀገር አቀፍ የወባ ሳምንት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ወባን ማጥፋት ከእኔ ይጀምራል በሚል መሪ ቃል ከጥቅምት 1 እስከ 7 በሀገር አቀፍ ደረጃ የሚከበረዉን የወባ ሳምንት ይፋዊ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመርሀ ግብሩ ከጤና ሚኒሰቴር ፣ የክልሉ ጤና ቢሮ ሃላፊዎች ፣…

የሀገር መከላከያ ሰራዊት 14ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀንን አከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) "በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉአላዊነት ለሰንደቅ ዓላማ ከፍታ" በሚል መሪ ቃል ሃገር መከላከያ ሰራዊት አመራር እና አባላት በተለያዩ ዝግጅቶች እና ስፍራዎች ቀኑን አከበሩ፡፡ በዚህም የምዕራብ ዕዝ ጠቅላይ መምሪያ የሠራዊት አባላት፣…

ዜጎች ከዚህ ያነሰ አገልግሎት አይገባቸውም – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲሱ መንግሥት ለተሾሙ ሚኒስትሮች እና ሚኒስትር ዴኤታዎች በአፍሪካ የአመራር ልህቀት አካዳሚ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል፡፡ በዚህም ‘’በአዲሱ መንግሥት የተካተቱ ሚኒስትሮች እና ሚኒስትር ዴኤታዎች በዚህ ሳምንት በሚኖራቸው የሥራ ማስጀመሪያ ስልጠና…

የሰንደቅ ዓላማ ቀን ስናከብር ፀረ-ኢትዮጵያ ኃይላት አንገታቸውን የሚደፉበት መሆኑን ታሳቢ በማድረግ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሰንደቅ ዓላማ ቀን ስናከብር ፀረ-ኢትዮጵያ ኃይላት አንገታቸውን የሚደፉበት መሆኑን ታሳቢ በማድረግ እንደሆነ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰራተኞች…