Fana: At a Speed of Life!

መንግስት ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል- ዶክተር ሹመቴ ግዛው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት ለትምህርትና ስልጠና ዘርፍ ልዩ ትኩረት በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ የትምህርትን አገልግሎትና ጥራት ለማሻሻል የተለያዩ ሥራዎች እያከናወነ እንደሚገኝ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛው ገለጹ።…

ስድስተኛው የማህበረሰብ ሳምንት በአርባ ምንጭ ዪኒቨርሲቲ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ34ተኛ ዙር የተማሪዎች ምርቃትን አስመልክቶ የስድስተኛው ዙር የማህበረሰብ ሳምንት መዝጊያ ፕሮግራም አከናውኗል። የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰብ አገልግሎት በተደራጀ መልኩ ላለፉት 6…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የሚመራ የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን የሴሮፍታ የእርሻ ልማትን ጎበኘ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የሚመራ የማክሮ ኢኮኖሚ ቡድን በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ወረዳ የሴሮፍታ የእርሻ ልማትን ጎበኘ፡፡ በኦሮሚያ ምርጥ ዘር ኢንተርፕራይዝ ስር የሚገኘው ይህ የእርሻ ልማት ቦታ…

እየተሰሩ ባሉ ስራዎች ላይ ተጨማሪ እያከልን የተሰጠንን ኃላፊነት ለመወጣት እንሰራለን – ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አዲስ የተሾሙት የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ረዳት ፕሮፌሰር በለጠ ሞላ ከቀድሞው የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብረሃም በላይ የስራ ርክክብ አድርገዋል። የመከላከያ ሚኒስትር ሆነው የተሾሙት ዶክተር…

በማርች ባንድ፣ ኦርኬስትራና ቴአትር ሙያ የሰለጠኑ የፖሊስ አባላት ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በማርች ባንድ፣ ኦርኬስትራና ቴአትር ሙያ ያሰለጠናቸውን 128 የፖሊስ አባላት አስመረቀ። ፖሊስ ኮሚሽኑ በማርች ባንድ፣ ኦርኬስትራና ቴአትር ሙያ የፖሊስ አባላትን አሰልጥኖ ሲያስመረቅ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።…

አዲሱ ትውልድ ለውጥ አምጪ እንጂ ያለፉትን ስህተቶች የሚደግም መሆን የለበትም- ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)አዲሱ ትውልድ ለውጥ አምጪ እንጂ ያለፉትን ስህተቶች የሚደግም መሆን የለበትም-የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ። ፕሬዝዳንቷ ይህንን ያሉት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ምረቃ መረሃ ግብር…

ዘላቂ ዕድገትን ለማረጋገጥ የትምህርት ስርዓታችን ተስፋ የሚጣልበት ነው- የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)  ዘላቂ እድገትን ለማረጋገጥ አሁን ላይ ያለዉ የትምህርት ስርዓት ተስፋ የሚጣልበት መሆኑን የአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ገለጹ። በዩኒቨርስቲዉ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንድ መምህር የፕሮፌሰርነት ማዕረግ እንደሚሰጥም…

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 3 ሺህ 490 ተማሪዎችን አስመርቋል። የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቀን፣ በማታ፣ በርቀት እንዲሁም በቅዳሜና እሁድ መርሐግብር በመጀመሪያና…

አየር መንገዱ ላይ እየወጣ ያለው የሐሰት ዘገባ ኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ጫና አካል ነው- አቶ አባዱላ ገመዳ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሲኤንኤን ከሰሞኑ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ እያወጣው ያለው የሀሰት ዘገባ ኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ዓለም አቀፍ ጫና አካል መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አባዱላ ገመዳ ገለጹ። አቶ አባዱላ በተለይ…

ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል ጥቅምት 1 በመላ አገሪቷ ይከበራል-የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 29 ፣2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በዓል የፊታችን ሰኞ ጥቅምት 1 ቀን 2014 ዓ.ም ለ14ኛ ጊዜ በመላ አገሪቷ እንደሚከበር የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ። እለቱ “በአዲስ ምዕራፍ በተሟላ ሉዓላዊነት ለሰንደቅ ዓላማችን…