በንፁሃን ዜጎቸ ላይ ጥቃት ለመፈፅም በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ በነበሩ የሸኔ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጉጂ ዞን በንፁሃን ዜጎቸ ላይ ጥቃት ለመፈፅም በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ በነበሩ የሸኔ ታጣቂዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን ለመረጃው ቅርበት ያላቸው ምንጮቻችን አረጋገጡ
ከሽብርተኛው ህወሓት ጋር ጥምረት በመፍጠር በኦሮሚያ ክልል አንድ አንድ…