Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ምሁራን መማክርት ያሰባሰበውን ከ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ቁሳቁስ ለተፈናቃዮች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ምሁራን መማክርት ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 10 ነዋሪዎች ያሰባሰበውን ድጋፍ በአሸባሪው ትህነግ ወረራ ተፈናቅለው ደሴ ለተጠለሉ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል። መማክርቱ ከነዋሪው ያሰባሰበውን ከ 1 ነጥብ 9 ሚሊየን…

የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ያቀረቧቸውን እጩዎች ምክር ቤቱ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ያቀረቧቸውን እጩዎች ምክር ቤቱ በሙሉ ድምጽ አፅድቋል። በዚህም መሠረት :- 1 በየነ ባራሳ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የትምህርት ቢሮ ሀላፊ…

የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ለተፈናቃዮች ከ1ነጥብ 2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ ቁሳቁሶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩኒቨርሲቲው አሸባሪው የህወሓት ቡድን ባደረሰው ጥፋት ከሰሜን ወሎ አካባቢ ተፈናቅለው በደሴና በኮምቦልቻ ከተማ ለሚገኙ ወገኖች ድጋፍ አድርጓል። የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ ክተር ፋሪስ ደሊል እንደገለጹት፥ የተፈጠረው…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን አዲስ አርማና የደንብ ልብስ አስተዋወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን አዲሱን አርማና የሰራዊቱን የደንብ ልብስ አስተዋወቀ፡፡ ኮሚሽኑ የአባላቱን አዲሱን የደንብ ልብስ በክልሉ ፖሊስ ማርች ባንድ ታጅቦ በአሶሳ ከተማ በመዘዋወር ለህብረተሰቡ…

ለጤና ባለሞያዎች በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሥራ ዕድል የሚያመቻች ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያውያን ጤና ባለሞያዎች በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ የሥራ ዕድል ለማመቻቸት የሚያስችል ስምምነት መፈረሙ ተነገረ። የሥራ ዕድል ፈጠራ ኮሚሽን ፣የሠራተኛ እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም የጤና ሚኒስቴር በተባበሩት አረብ ኢምሬትስ…

ጀግንነት ለኢትዮጵያውያን ሴቶች ቀድሞውንም መገለጫቸው ነው -ሜ/ጀ ጥሩዬ አሠፌ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሴቶች ጉዳይ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጀነራል ጥሩዬ አሠፌ ወሎ ግንባር ከሚገኙ ሴት የሠራዊት አባላት ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በግንባሩ ያሉ ሴቶች በተልዕኮ አፈፃፀም ውስጥ ላሳዩአቸው ጥንካሬዎች…

በሀረሪ፣ በሶማሌ እና በደቡብ ክልሎች ምርጫና ህዝበ ውሳኔ በሰላም እየተካሄደ ነው- ብርቱካን ሚዴቅሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀረሪ፣ በሶማሌ እና በደቡብ ክልሎች እየተካሄደ ያለው ምርጫና ህዝበ ውሳኔ ሰላማዊ በሆነ መልኩ እየተካሄደ መሆኑን የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ብርቱካን ሚዴቅሳ ገለጹ፡፡ ሰኔ 14 የተካሄደው ሀገራዊ ምርጫ ከሰላም እና…

ዶ/ር ይልቃል ከፍአለ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሃላፊ የነበሩት ዶክተር ይልቃል ከፍአለ አስረስ ለክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ሆነው ተሹመዋል፡፡ የቀድሞው የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኝው ተሻገር አዲስ ለተመረጡት ርዕሰ መስተዳደር ዶክተር ይልቃል…

የኢትዮጵያ ሥራ አመራር ኢንስቲትዩት የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጩ ቤተ መንግስት ዘመቻን ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንስቲትዩቱ ዋና መ/ቤት ሁሉም የኢንስቲትዩቱ አመራሮችናሠራተኞች በተገኙበት የነጩ ፖስታ ጎርፍ ወደ ነጭ ቤተ መንግስት ዘመቻ ተቀላቅላዋል፡፡ መድረኩን የከፈቱት የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ተረፈ ዘለቀ ፥ የዓለም…

አዲሱ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ማን ናቸው?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ትውልድና ዕድገታቸው በምዕራብ ጎጃም ዞን ደቡብ አቸፈር ነው። ተወልደው ያደጉበት የአቸፈር ማህበረሰብ ሙሉ ስብዕና እንዲላበሱ ፥ በዕውቀትም እንዲበለፅጉ መነሻ ሆኗቸዋል።…