Fana: At a Speed of Life!

የሀረሪ ተወላጆች ለሀረሪ ምክር ቤት አባላት ምርጫ በአዲስ አበባ ድምጽ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ተወላጆች ለሀረሪ ምክር ቤት አባላት ምርጫ በአዲስ አበባ ከተማ እያደረጉት ያለው ምርጫ ከንጋቱ 12 ሰአት ጀምሮ እየተካሄደ ይገኛል። የሀረሪ ጉባኤ ከአጠቃላይ ምክር ቤቱ ወንበር 14 መቀመጫዎች ያሉት መሆኑ ተመላክቷል።…

አሸባሪው ህወሓት እያደረገው ያለው የጦርነት ቅስቀሳ የትግራይን ህዝብ ለባሰ ችግር የሚዳርግ ነው-አቶ ሙሉብርሃን ሃይለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ሰሞኑ አሸባሪ የህወሓት ቡዱን እያደረገው ያለ የጦር ቅስቀሳ ለትግራይ ህዝብ ዳግም ወደ ባሰ ችግር የሚዳርግ ነው ሲሉ የትግራይ ዲሞክራቲክ ፓርቲ (ትዴፓ) የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ሙሉብርሃን ሃይለ ተናግረዋል፡፡ አቶ ሙሉብርሃን ሃይለ…

የ4ጂ ፈጣን ኢንተርኔት አገልግሎት በህዳሴው ግድብ እና አካባቢው ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም ምዕራብ ምዕራብ ሪጅኑ የ4ጂ ኤል.ቲ.ኢ አድቫንስ ፈጣን ኢንተርኔት አገልግሎት ዛሬ ህዳሴው ግድብ እና አካባቢው ተጀመረ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ወይዘሪት ፍሬሕይወት ታምሩ አገልግቱን ዛሬ በአሶሳ ከተማ ተገኝተው…

የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች በደቡብ ምዕራብ ህዝቦች ህዝበ ውሳኔ ድምፅ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 20፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በዛሬው እለት እየተካሄደ በሚገኘው የደቡብ ምዕራብ ህዝቦች በክልል የመደራጀት ወይም በነበረው የመቀጠል ህዝበ ውሳኔ የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች ድምፅ በመስጠት ላይ ይገኛሉ። ህዝበ ውሳኔ ከሚሰጥባቸው አምስት ዞኖች አንዱ በሆነው ቤንች…

የዘንድሮው የግሽን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ በዓል በወሎ የእንግዳ አቀባበል በማስተናገድ ማሳለፍ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የዘንድሮው የግሽን ደብረ ከርቤ ዓመታዊ በዓል ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅና እንግዶችን በወሎ የእንግዳ አቀባበል በማስተናገድ የተሳካ በዓል ማሳለፍ እንደሚገባ የደሴ ከተማ አስተዳደር ገለጸ፡፡ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አበበ…

ሁለት እጅግ ዘመናዊ የላብራቶሪ የምርመራ ማሽኖች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣መስከረም 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የጤና ሚኒስቴር የሀገሪቱን የላብራቶሪ አቅም ለማጎልበት እና በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ ሁለትእጅግ ዘመናዊ የላብራቶሪ የምርመራ ማሽኖች ተመርቀዋል። ዛሬ የተመረቁት እጅግ ዘመናዊ የላብራቶሪ ሞሎኪዩላር የምርመራ ማሽኖች…

ኢትዮጵያ የጀመረችው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ወደ ብልጽግና የሚወስዳት ነው – በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር

አዲስ አበባ፣መስከረም 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ወደ ብልጽግና የሚወስዳት ነው ሲሉ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዛሆ ዥዩዋን ተናገሩ። የቻይና ሪፐብሊክን 72ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ በኢትዮጵያ…

በደሴ ከ400 መቶ ሺህ ሊትር በላይ ዘይት ለማህበረስቡ ለማሰራጨት ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣መስከረም 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ400 መቶ ሺህ ሊትር በላይ ዘይት ለማህበረሰቡ ለማሰራጨት ዝግጅት ማጠናቀቁን የደሴ ከተማ ንግድና ገበያ ልማት መምሪያ ገለጸ። የመምሪያው ሀላፊ አቶ ዮናስ እንዳለ ለጣቢያችን እንደተናገሩት፥ መንግስት ከቀረጥ ነጻ ገብተው የኑሮ ወድነቱን…

የመማር ማስተማሩን ስራ ለማስጀመር ተፈናቃዮችን ወደ መጠለያ ካምኘ የማዛወር ስራ መጀመሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣መስከረም 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ የመማር ማስተማሩን ስራ ለማስጀመር ተፈናቃዮችን ወደ መጠለያ ካምኘ የማዘዋወሩ ስራ ተጀምሯል ሲል የደሴ ከተማ አስተዳደር ገለጸ። የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ አበበ ገብረመስቀል ለጣቢያችን እንደተናገሩት፥ በከተማዋ ውስጥ በተለይም…

የመርዓዊ ከተማ ሙስሊም ማህበረሰብ በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ተፈናቃዮች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣መስከረም 18፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምዕራብ ጎጃም ዞን መርዓዊ ከተማ አስተዳደር ሙስሊም ማህበረሰብ ከአንዋር መስጊድ በጁምአ ስግደት ያሰባሰቡትን ድጋፍ በአሸባሪው የትህነግ ወረራ ተፈናቅለው በደሴ ከተማ ለተጠለሉ ወገኖች አድርሰዋል። ድጋፉ 2 ሚሊዮን ብር…