ኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገትን የሚያረጋግጡ መሰረቶችን እየገነባች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ21ኛው ሩብ ክፍለ ዘመን የኢኮኖሚ እድገትን የሚያረጋግጡ መሰረቶችን እየገነባች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
አይሻ-2 የንፋስ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)፣ የጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል…