Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል ፖሊስ ልዩና ስትራቴጂያዊ ኃይል መገንባቱ የፀጥታ ዘርፍ ሪፎርማችን ማሳያ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በተልዕኮው ልዩና ስትራቴጂያዊ የሆነ ኤሊት የፖሊስ ኃይል መገንባቱ የፀጥታ ሪፎርማችን ትልቅ ማሳያ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ የኢትዮጵያ…

 የባይቲንግ ጥቃት ተጋላጭነት እና ጥንቃቄዎቹ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ የመጣውን የ’ባይቲንግ’ የሳይበር ጥቃት ለመከላከል ሊተገበሩ የሚገባቸው ሚገቡ 5 ዋና ዋና የጥንቃቄ ርምጃዎች። "ነፃ" የሚሉ ማባበያዎችን መጠራጠር - ጥቃት አድራሾች የሰዎችን ስሜት ለመቀስቀስ ሀሰተኛ ስጦታዎችን…

የኢትዮጵያን እድገት ለማረጋገጥ ለግብርና ትምህርት ትኩረት መስጠት ያስፈልጋል – አረጋ ይርዳው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን እድገት ለማረጋገጥ ለግብርና ትምህርት ትኩረት መስጠት ይገባል አሉ የዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት አረጋ ይርዳው (ዶ/ር)፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ÷ ኢትዮጵያ በርካታ የተፈጥሮ ሃብቶች፣ አምራች ዜጋ እና…

በወርልድ ቴኳንዶ ኢትዮጵያ ተጨማሪ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች 

‎አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንጎላ ሉዋንዳ እየተደረገ በሚገኘው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ጨዋታ በቴኳንዶ 73 ኪሎ ግራም ዮሐንስ ዘለቀ ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያ አምጥቷል። ‎ዮሐንስ በፍፃሜ ጨዋታ ኮትዲቯራዊውን ተጋጣሚ በመርታት ነው የወርቅ ሜዳሊያ ያመጣው።…

በአዲስ አበባ ወጣቶች ብሔራዊ ደም ለጋሾች ማህበር ከ26 ሺህ ዩኒት በላይ ደም ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የደም እና ሕብረህዋስ ባንክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ በአዲስ አበባ ወጣቶች ብሔራዊ ደም ለጋሾች ማህበር አማካኝነት ከ26 ሺህ ዩኒት በላይ ደም ተሰብስቧል አለ፡፡ አገልግሎቱ የ2017 የክረምት የወጣቶች የዕውቅና እና…

 ሰላምን በማፅናት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰላምን በማፅናት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቅንጅት እየተሰራ ነው አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ገጠር ልማት ዘርፍ አስተባባሪ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)፡፡…

በሀገራዊ ለውጡ በተግባር እውን የሆነው የአፋር ክልል ህዝብ ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነት …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰመራ ሎጊያ ከተማ ነዋሪዎች ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የአፋር ክልል ህዝብ የፖለቲካ ተሳትፎ እና ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነቱ በተግባር እውን ሆኗል አሉ። ‘የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች’ በሚል መሪ ሃሳብ በሰመራ ሎጊያ ከተማ ህዝባዊ…

ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ቀን 11:00 ላይ በክሪስታል ፓላስ ሜዳ ሴልኸርስት ፓርክ በሚደረገው ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ወሳኝ ድል በማስመዝገብ ከመሪው…

የፖሊዮ መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች በዛሬው ዕለት መሰጠት ጀምሯል፡፡ በዘመቻ መልክ ቤት ለቤት የሚሰጠው ክትባቱ ከታሕሣሥ 3 እስከ 6 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚቆይ ተመላክቷል፡፡ በዚህ መሰረትም በአማራ ክልል ከ10…

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመቀሌ ከተማ የፍሳሽ ማስወገጃ ግንባታን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚከናወነውን የፍሳሽ ማስወገጃ ግንባታ አስጀምሯል፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እና የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄ…