Fana: At a Speed of Life!

ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ባህርዳር ከተማን 3 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ቀን 7:00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ አቤል ያለው (ሁለት) እና አዲሱ አቶላ ባስቆጠሯቸው…

ኢትዮጵያና ሳዑዲ በጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ሳዑዲ አረቢያ በጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ ያላቸውን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ለማጠናከር ስምምነት ፈርመዋል። በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) ከሳዑዲ ዓረቢያ የአነስተኛ እና መካከለኛ…

የመገጭ የመስኖ ግድብ ፕሮጀክትን ከሰኔ በፊት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመገጭ የመስኖ ግድብ ፕሮጀክትን ከሰኔ 2018 ዓ.ም በፊት ለማጠናቀቅ እየተሰራ ነው አሉ የመስኖ እና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)። የፕሮጀክቱ የስራ ሁኔታ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት ተገምግሟል፡፡…

4 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም ወርቅ በህገ ወጥ መንገድ ሲሸጥ የተያዘ ግለሰብ በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 14ኛ ወንጀል ችሎት ግምቱ 38 ሚሊየን ብር የሆነ 4 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም ወርቅ በህገ ወጥ መንገድ ሲሸጥ የተያዘው ግለሰብ በእስራት እና በገንዘብ እንዲቀጣ ወሰነ። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ…

በትግራይ ያሉ አካላት መንግስት የጦርነት ዓላማ እንደሌለው ተገንዝበው ወደ ሰላም ሊመጡ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ያሉ አካላት የፌደራል መንግስት የጦርነት ዓላማ እንደሌለው በመገንዘብ ወደ ሰላም ሊመጡ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ…

ሁለት የአሜሪካ ባህር ኃይል አውሮፕላኖች በደቡብ ቻይና ባህር ተከሰከሱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለት የአሜሪካ ባህር ኃይል አውሮፕላኖች በ30 ደቂቃ ልዩነት በደቡብ ቻይና ባህር ላይ ወድቀው ተከስክሰዋል፡፡ አደጋው አውሮፕላኖቹ በደቡብ ቻይና ባህር ላይ መደበኛ ስራቸውን ሲያከናውኑ በነበሩበት ወቅት መከሰቱ ነው የተገለጸው። በረራውን…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ የኃይል ማዕከል በመሆን ቀጣናዊ ትስስርን እያጠናከረች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ የኃይል ማዕከል በመሆን ቀጣናዊ ትስስርን እያጠናከረች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 2ኛው የኢትዮጵያ የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ምክትል ጠቅላይ…

አርሰናል ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር በሜዳው ኢምሬትስ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው አርሰናል 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ምሽት 11 ሰዓት በተካሄደው በዚህ ጨዋታ አርሰናል መሪነቱን ያጠናከረበትን ብቸኛ ግብ በመጀመሪያ…

ልዩነቶች የዕድገት እንቅፋት መሆን የለባቸውም – አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ዋና ዳይሬክተር አረጋዊ በርሄ (ዶ/ር) ልዩነቶች ለጋራ ዕድገት እንቅፋት መሆን የለባቸውም አሉ፡፡ ልዩነቶችን የሚያቀነቅኑ አካላት ወደ ግጭት እንደሚያመሩ ጠቅሰው፤ ከግጭት የሚገኝ ፋይዳ…

በመኸር ወቅት ከለማው ስንዴ 175 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይጠበቃል – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017/18 የምርት ዘመን የመኸር ወቅት ከለማው 4 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር መሬት የስንዴ ሰብል 175 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይጠበቃል አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ። በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን ሀገር አቀፍ የስንዴ ልማት የመስክ…