Fana: At a Speed of Life!

ሦስት የውጭ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለንዋዮች ገበያ አባል ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጀሪያ ስቶክ ኤክስቼንጅን ጨምሮ ሦስት የውጭ ድርጅቶች በኢትዮጵያ ሠነደ ሙዓለንዋዮች ገበያ አባል መሆናቸው ተገለጸ። የኢትዮጵያ ሠነድ ሙዓለንዋዮች ገበያ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዶክተር ጥላሁን እስማኤል እንደገለፁት÷ በመንግሥትና የግል አጋርነት…

ዩናይትድ ኪንግደም ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት በሚገቡ የአበባ ምርቶች ላይ የምታስከፈለውን ቀረጥ ላልተወሰነ ጊዜ አነሳች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ዩናይትድ ኪንግደም ኢትዮጵያን ጨምሮ ከምስራቅ አፍሪካ ሀገራት ወደ ሀገሪቱ በሚገቡ የአበባ ምርቶች ላይ የምታስከፍለውን ቀረጥ ማንሳቷን አስታውቃለች፡፡ ውሳኔው ኢትዮጵያን ጨምሮ አበባ አምራች ለሆኑት የቀጣናው ሀገራት እና ሌሎች ሀገራት ከዩናይትድ…

እንግሊዝ በሀገሪቱ የሚገኙ ስደተኞችን በሩዋንዳ ማስፈር ልትጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ በሀገሪቱ የሚገኙ ስደተኞችን በሚቀጥሉት ሳምንታት ወደ ሩዋንዳ በመመለስ ማስፈር እንደምትጀምር አስታወቀች፡፡ ውሳኔው የእንግሊዝ ፓርላማ ሩዋንዳ ለስደተኞች ምቹ ሀገር መሆን አለመሆኗን ውሳኔ ባልሰጠበት አግባብ በጠቅላይ ሚኒስትር ሪሺ ሱናክ…

በሚቀጥሉት 10 ቀናት ዝናብ ሰጭ ገጽታዎች በበልግ ዝናብ ተጠቃሚ አካባቢዎች ላይ ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመጪዎቹ አሥር ቀናት ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአብዛኛዎቹ የበልግ ዝናብ ተጠቃሚ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ እየተጠናከሩ እንደሚቀፅሉ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ በዚህ መሰረትም በደቡብ ምዕራብ፣ በደቡብ፤ በመካከለኛው፣…

የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ፓሪሴንት ዥርሜን ከባርሴሎና እንዲሁም አትሌቲኮ ማድሪድ ከቦርሽያ ዶርትመንድ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡ ፒኤስ ጂ ከባርሴሎና ጋር የሚያደርጉት ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት ላይ በፓርክ ዴስ…

አቶ አረጋ ከበደ የክልሉ ሕዝብ ላደረገው ድጋፍና ለሰላም መስፈን ላሳየው ቁርጠኝነት አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ የክልሉ ሕዝብ ላሳየው ድጋፍ እና ለሰላም መስፈን ላሳየው ቁርጠኝነት ምስጋና አቅርበዋል፡፡ አቶ አረጋ በዛሬው ዕለት በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ዞኖች፣ ከተማ አስተዳደሮችና ወረዳዎቸ ሀገራዊ ለውጡን የሚደግፍ…

በአምባሳደር ብርቱካን አያኖ የተመራ ልዑክ በሳዑዲ ማቆያ ጣቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ የተመራ ልዑክ በሳዑዲ ዓረቢያ በማቆያ ጣቢያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ዜጎችን ጎብኝቷል፡፡ ጉብኝቱ ከሳዑዲ መንግስት ጋር በተደረሰው ስምምነት መሰረት ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚያስፈልጉ…

ሀገር ወዳድ የሆነ ምሁር ተቋም ያሻግራል፤ ሀገር ይገነባል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ በጥራት ፣ በብቃትና በልምድ ተመራጭ የሆነ ሃይል በማፍራት የመከላከያን ተልዕኮ እያሳለጠ ነው ሲሉ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። ኢታማዦር ሹሙ ዩኒቨርሲቲውን በጎበኙበት…

የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በቄለም ወለጋ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ አመራሮች በቄለም ወለጋ እየተሰሩ ያሉ የተለያዩ የልማትፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ  የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር  ሃብታሙ ኢተፋ (ኢ/ር)፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴዔታ ነመራ ገበየሁ (ዶ/ር) እና የጉሙሩክ…

ሕዝብ ተናግሯል፤ መንግሥትም ያዳምጣል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝብ ተናግሯል፤ መንግሥትም ያዳምጣል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች የተካሄደውን የድጋፍ ሰልፍ አስመልክተው መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷የለውጡን…