Fana: At a Speed of Life!

ሀሰተኛ የሰነድ ማስረጃዎችን በማዘጋጀት ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የሰነድ ማስረጃዎችን በማዘጋጀት ተገቢ ያልሆነ ጥቅም ለማግኘት ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ሁለት ተጠርጣሪዎች እጅ ከፍንጅ መያዛቸውን ፖሊስ ገለፀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ኢንድሪስ ኤሌክትሮኒክስ ሞባይል አክሰሰሪ እና ሳሚ ፀጉር ቤት በሚል ሽፋን ሀሰተኛ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለፍቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለሲዳማ ብሄር ዘመን መለወጫ ፍቼ ጨምበላላ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ከንቲባዋ በመልዕክታቸው፤ በዓሉ ህብረ ብሄራዊ አንድነታችንን አጠናክረን በጋራ በመቆም…

የዓድዋ ድል ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ሰራዊቱን የሚጠቅም ባለራዕይ ተቋም ነው – ሌ/ጀ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም በኢኮኖሚው መስክ ወደፊት ሰራዊቱን የተሻለ ተጠቃሚ የሚያደርግ ባለራዕይ ተቋም ነው ሲሉ የኢትዮጵያ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ አየር ኃይሉ በሰራዊቱ ስም ተቋቁሞ በቅርቡ ወደ…

ደቡብ አፍሪካዊው እግር ኳስ ተጫዋች የመኪና ስርቆት በሚፈጽሙ ወንጀለኞች መገደሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካ እና የካይዘር ችፍስ ተከላካይ መስመር እግር ኳስ ተጫዋች የሆነው ሉክ ፍሉርስ በጆሃንስበርግ ከተማ የመኪና ስርቆት በሚፈጽሙ ወንጀለኞች በጥይት ተመትቶ ህይወቱ ማለፉ ተገለጸ። ክለቡ እንዳስታወቀው÷ የ24 ዓመቱ ተከላካይ…

የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን ዋና መስሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ ሊከፍት ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን ዋና መስሪያ ቤቱን በአዲስ አበባ መክፈት የሚያስችል ስምምነት ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ እና የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት …

ገጣሚ ለምን ሲሳይ ከመቅደላ የተዘረፉ ቅርሶች እንዲመለሱ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንግሊዝ ውስጥ ታዋቂ የሆነው ገጣሚ ለምን ሲሳይ ከመቅደላ የተዘረፉ ቅርሶች እንዲመለሱ ጠየቀ። ከመቅደላ ተወስደው በእንግሊዝ የሚገኙ ቅርሶች እንዲመለሱ ዓለም አቀፍ ዕውቅና ያላቸውና በእንግሊዝ የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያዊውያን አርቲስቶችም ቅርሶቹ…

የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እንዲሳካ አጋር እንዲሆን ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ እየተካሄደ ያለው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ከተማዋን ለነዋሪዎች ምቹ ለማደረግ ያለመ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ተናገሩ፡፡ አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ለዲፕሎማሲ ማህበረሰቡ በሰጡት ማብራሪያ፤ የአዲስ…

ኢትዮጵያ እና ፑንትላንድ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ፑንትላንድ ያላቸውን ዘርፈ ብዙ ግንኙነቶች ለማሻሻል መስማማታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በፑንትላንድ የገንዘብ ሚኒስቴር ሞሃመድ ፋራህ ሞሀመድ ከተመራ ልዑክ ጋር…

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በክለቦች ብቻ የሰራው ሀትሪክ 55 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአልናስሩ የፊት መስመር ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ በክለቦች ውስጥ ባለው የእግርኳስ ሕይወት በአንድ ጨዋታ ላይ ሶስት ጎሎችን በማስቆጠር (ሃትሪክ) ያለውን ታሪክ 55 አድርሷል። ትናንት ምሽት በሳኡዲ ፕሮ ሊግ አል ናስር አብሃን 8 ለ 0 በሆነ…

ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላትን የኒሻን ሽልማት ተረከበች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ከጃፓን መንግስት የተበረከተላትን የወርቅ ጨረር ያለው የኒሻን ሽልማት ተረክባለች። ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ በስፖርት ዲፕሎማሲ ላበረከተችው አስተዋፅኦ ቀደም ሲል ከጃፓን…