Fana: At a Speed of Life!

 ሰላምን በማፅናት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰላምን በማፅናት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቅንጅት እየተሰራ ነው አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ገጠር ልማት ዘርፍ አስተባባሪ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)፡፡…

በሀገራዊ ለውጡ በተግባር እውን የሆነው የአፋር ክልል ህዝብ ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነት …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰመራ ሎጊያ ከተማ ነዋሪዎች ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የአፋር ክልል ህዝብ የፖለቲካ ተሳትፎ እና ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነቱ በተግባር እውን ሆኗል አሉ። ‘የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች’ በሚል መሪ ሃሳብ በሰመራ ሎጊያ ከተማ ህዝባዊ…

ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ቀን 11:00 ላይ በክሪስታል ፓላስ ሜዳ ሴልኸርስት ፓርክ በሚደረገው ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ወሳኝ ድል በማስመዝገብ ከመሪው…

የፖሊዮ መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች በዛሬው ዕለት መሰጠት ጀምሯል፡፡ በዘመቻ መልክ ቤት ለቤት የሚሰጠው ክትባቱ ከታሕሣሥ 3 እስከ 6 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚቆይ ተመላክቷል፡፡ በዚህ መሰረትም በአማራ ክልል ከ10…

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በመቀሌ ከተማ የፍሳሽ ማስወገጃ ግንባታን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የሚከናወነውን የፍሳሽ ማስወገጃ ግንባታ አስጀምሯል፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) እና የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄ…

የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር የቀድሞ ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ በ13 ዓመት እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር የቀድሞ ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ በተከሰሱበት ከባድ የሙስና ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው በመገኘታቸው በ13 ዓመት ጽኑ እስራት ተቀጡ፡፡ የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግ ባቀረበው ክስ በኮሚሽኑ…

የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ፍትሕን ለማስፈን በትኩረት መስራት ይገባል –  አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕግ የበላይነትን በማረጋገጥ ዘላቂ ፍትሕን ለማስፈን በትኩረት መስራት ይገባል አሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ አዲስ ለተመረቁ የሚሊሻ አባላት በዛሬው ዕለት የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል፡፡ በዚህ…

በጎንደር  ከተማ ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ ገደብ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ በከተማዋ ተጥሎ የነበረው የሰዓት እላፊ የእንቅስቃሴ ገደብ ተነስቷል አለ፡፡ የመምሪያው አዛዥ ኮማንደር አንተነህ ቴዎድሮስ እንዳሉት÷ የከተማዋ የፀጥታ ሁኔታ በመሻሻሉ እና አስተማማኝ ሰላም በመኖሩ ነዋሪዎች…

ኢንተር ሚላን ከሊቨርፑል – የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የዛሬ ጨዋታዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ6ኛ ዙር መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ዘጠኝ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ሊቨርፑል ወደ ጣሊያን አቅንቶ ምሽት 5 ሰዓት ላይ ኢንተር ሚላንን የሚገጥም ሲሆን፥ ቼልሲ በተመሳሳይ ሰዓት ከሌላኛው የጣሊያን ክለብ አታላንታ ጋር ጨዋታውን…

የሰላም ስምምነቱ ህዝቡ ፊቱን ወደ ልማት እንዲያዞር እድል የሚሰጥ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መንግስት እና በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) መካከል የተደረሰው የሰላም ስምምነት የአማራ ህዝብ ከጦርነት ወጥቶ ፊቱን ወደ ልማት እንዲያዞር እድል የከፈተ ነው አሉ የሰላምና ፀጥታ እንዲሁም የዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡…