Fana: At a Speed of Life!

የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሸን ያለፈውን የያዘ፤ የሚመጣውን ያለመ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሸን ያለፈውን ጊዜ በታሪክነት የያዘ፤ የሚመጣውን አሻግሮ ያለመ ነው አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከእንጦጦ እስከ 4 ኪሎ ፕላዛ፣ የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ…

የእንጦጦ – 4 ኪሎ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶችን እንዲያስተሳስር ተደርጎ ተገንብቷል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንጦጦ - 4 ኪሎ የኮሪደር ልማት ሌሎች የከተማዋን ፕሮጀክቶችን እንዲያስተሳስር ተደርጎ ተገንብቷል አሉ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ጀማሉ ጀንበሩ (ዶ/ር)፡፡ የብልፅግና ፓርቲ ምክር…

 የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ መሆኑን ከምናረጋግጥባቸው ስራዎች መካከል አንዱ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የኮሪደር ልማት የኢትዮጵያ ብልጽግና አይቀሬ መሆኑን ከምናረጋግጥባቸው ስራዎች መካከል አንዱ ነው አሉ፡፡…

ብልጽግና ፓርቲ ሰው ተኮር ነው የሚባለው ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል ይዞ ስለሚጓዝ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ ሰው ተኮር ነው የሚባለው ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል ይዞ ስለሚጓዝ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከእንጦጦ እስከ 4 ኪሎ ፕላዛ ድረስ የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎችን…

ታሪክ የትውልዶች የጋራ ጎዳና ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) ታሪክ የትናንት፣ የዛሬ እና የነገ ትውልዶች የጋራ ጎዳና ነው አሉ። ሚኒስትሩ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት÷ ታሪክ ትናንት ሰዎች ከኖሩበት…

 ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 714 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኞችን በመትከል አርአያ ሆናለች- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአንድ ጀንበር 714 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኞችን በመትከል አርአያ ሆናለች አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ በስኬት የተጠናቀቀውን የአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስመልክተው በማህበራዊ…

በአንድ ቀን 700 ሚሊየን ዛፎችን ለመትከል ያቀድነው ዕቅድ ከታሰበው በላይ ተሳክቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ቀን 700 ሚሊየን ዛፎችን ለመትከል ያቀድነው ዕቅድ ከታሰበው በላይ ተሳክቷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ኢትዮጵያውያን ሲተባበሩ ተአምር እንደሚሠሩ…

በአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 714 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንድ ጀንበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር 714 ነጥብ 7 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል አሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተካሄደውን የአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስመልክተው…

ኢትዮጵያ በአካባቢ ጥበቃ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው – ዲፕሎማቶች እና የውጭ ባለሀብቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ አማካኝነት በአካባቢ ጥበቃ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች እና የተሻለ ነገን እየገነባች ነው አሉ ዲፕሎማቶች እና የውጭ ኢንቨስተሮች። የቻይና ኤምባሲ እና የውጭ ኩባንያ ሃላፊዎች በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ ከተማ በተካሄደው…

የኢባትሎ አመራሮች እና ሰራተኞች ችግኝ በመትከል ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ባህር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ (ኢባትሎ) አመራሮች እና ሰራተኞች በአንድ ጀንበር አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ችግኝ በመትከል ዐሻራቸውን አኑረዋል። በሸገር ከተማ ገላን ክፍለ ከተማ በገላን ወደብ እና ተርሚናል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት…