የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሸን ያለፈውን የያዘ፤ የሚመጣውን ያለመ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ ኤግዚቢሸን ያለፈውን ጊዜ በታሪክነት የያዘ፤ የሚመጣውን አሻግሮ ያለመ ነው አሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ፡፡
የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ከእንጦጦ እስከ 4 ኪሎ ፕላዛ፣ የሳይንስ ሙዚየም ቋሚ…