Fana: At a Speed of Life!

15 ኪሎ ግራም የሚመዝን ግዙፍ ስኳር ድንች መመረቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ 15 ኪሎ ግራም የሚመዝን ግዙፍ ስኳር ድንች መመረቱ ተገለፀ፡፡ ስኳር ድንቹ በወረዳው ሁሸር ጉማ ቀበሌ  ከአንድ አርሶ  አደር ማሳ ላይ የተመረተ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ስኳር ድንቹ በክልሉ…

የሳዑዲ አረቢያ መንግስት ለስደት ተመላሾች ማቋቋሚያ የሚውል የ1 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ አረቢያ መንግስት ለስደት ተመላሾች ማቋቋሚያ የሚውል የ1 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ፕሮጀክት ይፋ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ ድጋፉ ከሳዑዲ አረቢያ የሚመለሱ 18 ሺህ በላይ ዜጎችን ለመቀበል እና በመጠለያ ለሚያርፉ ተመላሾች ሰብዓዊ ድጋፎችን ለመስጠት…

በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራርን በመከተል የጦር መሳሪያ ዝውውርን ሥርዓት ማስያዝ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር መሣሪያ ዝውውር አዋጅን ተግባራዊ በማድረግና በቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራርን በመከተል የጦር መሳሪያ ዝውውርን ሥርዓት ማስያዝ እንደሚገባ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጄነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ተናገሩ፡፡ በፌዴራል ፖሊስ ዋናው መሥሪያ ቤት የጦር…

የቻይና ኢንዱስትሪና ንግድ ፌዴሬሽን በኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልግ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የኢንዱስትሪ እና ንግድ ፌዴሬሽን በኢትዮጵያ በብረት እና ግብርና ኢንቨስትመንት ዘርፎች የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል፡፡ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሌሊሴ ነሚ÷ከ17 የቻይና ኢንተርፕራይዞች ከተወጣጡ የቻይና የኢንዱስትሪ እና…

ኢትዮጵያና ቻይና በትምህርት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከቻይና የትምህርት ሚኒስትር ሁዋይ ጂንፔንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ÷ በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ባለው የሁለትዮሽ የትምህርት ትብብር ላይ በስፋት መክረዋል፡፡ ሀገራቱ በትምህረት ዘርፍ…

አትሌት ትዕግስት በዓመቱ ምርጥ አትሌት ምርጫ የመጨረሻዎቹ ዕጩዎች ውስጥ ተካተተች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ማራቶን የክብረ ወሰን ባለቤቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በዓመቱ ምርጥ አትሌት ምርጫ የመጨረሻዎቹ አምስት ዕጩዎች ውስጥ ተካትታለች፡፡ በዓመቱ ምርጥ አትሌት ሽልማት ዘርፍ ቀደም ሲል 11 ዕጩዎች ለምርጫ የቀረቡ ሲሆን÷የዓለም አትሌቲክስ ዛሬ…

አምባሳደር ባጫ በኬንያ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ በሀገሪቱ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ በመሳተፍ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የኬንያ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ተነሳሽነት የተጀመረ ሲሆን በኬንያ…

አዲስ አበባን ተወዳዳሪና ተመራጭ ከተማ የማድረግ ራዕያችንን እናሳካለን – አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን ተወዳዳሪና ተመራጭ ከተማ የማድረግ ራዕያችንን እናሳካለን ሲሉ የኢዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በሞሮኮ ማራካሽ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም የአፍሪካ ከተሞች…

አሜሪካ በኢራን እንደሚደገፉ በሚነገርላቸው ሶሪያ ውስጥ የሚገኙ ሚሊሻዎች የጦር መሳሪያ መጋዝን ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢራን እንደሚደገፉ በሚነገርላቸው ሶሪያ ውስጥ የሚገኙ ታጣቂ ሚሊሻዎች የጦር መሳሪያ መጋዝን ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሟን አስታውቃለች፡፡ ጥቃቱ ባለፈው ሳምንት የኢራን ሚሊሻዎች ኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ለፈፀሙት ጥቃት…

አምባሳደር ሬድዋን ከጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለኬንያው ፕሬዝዳንት የተላከውን ልዩ መልእክት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምባሳደርር ሬድዋን ሑሴን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትርና ልዩ መልዕክተኛ፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የተላከውን ልዩ መልእክት ዛሬ በናይሮቢ ተገኝተው አቅርበዋል። ከጠቅላይ…