Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል በጦርነት ጉዳት ለደረሰበት ት/ቤት  ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሰን ተሻጋሪ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ ወጣቶች በትግራይ ክልል እንደርታ ወረዳ በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰበት ደብረ መድኃኒት ት/ቤት የግንባታ ግብዓት ድጋፍ አደረጉ፡፡ ከግንባታ ግብዓት ድጋፉ በተጨማሪም አረንጓዴ ዐሻራ የማኖር እና ለሕጻናት…

ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ሰዓሊ ጁሊ ምህረቱ አዲሱን የቢ ኤም ደብሊው መኪና እንድታስውብ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአብስትራክት ስዕሎቿ የምትታወቀው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ጁሊ ምህረቱ አዲሱን የቢ ኤም ደብሊው መኪና በስዕል እንድታስውብ ተመርጣለች፡፡ ሰዓሊዋ የቢ ኤም ደብሊው የዲዛይን ፕሮጀክትን በሚመሩት የዓለም አቀፍ የሙዚየም ዳይሬክተሮች እና ተቆጣጣሪ ዳኞች…

200 ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረችው ጀልባ በካናሪ ደሴቶች መጥፋቷ ተሰማ  

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 200 ሰዎችን አሳፍራ ወደ ስፔን ስትጓዝ የነበረችው ጀልባ ፍለጋ እንደቀጠለ መሆኑን የስፔን የነፍስ አድን ሰራተኞች አስታወቁ። ከደቡባዊ ሴኔጋል ተነስታ ወደ ካናሪ ደሴት እያመራች ነበር የተባለችው የአሳ ማጥመጃ ጀልባ ህጻናትን ጨምሮ 200…

በዱራሜ ከተማ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በከምባታ ጠምባሮ ዞን ዱራሜ ከተማ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች  ተመርቀዋል፡፡ ዛሬ ለምርቃ  የበቁት ፕሮጀክቶች የሕዝብ መድኃኒት ቤት፣ የእሳት አደጋ መከላከያ፣ ለወጣቶች የሚተላለፉ የንግድ ቤቶች፣ የከንባታ ማኅበረሰብ…

የፌዴራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ከተለያዩ ክልሎች የካቢኔ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በክረምት በሚከናወኑ ዘርፈ-ብዙ የልማት ሥራዎች ዙሪያ ከሐረሪ፣ ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦችና ሲዳማ ክልሎች የካቢኔ አባላት ጋር ምክክር አካሄዱ፡፡ ውይይቱ በዋናነት በክረምቱ ወራት…

አቶ ኦርዲን በድሪ ከሀረሪ ክልል ዳያስፖራዎች ጋር  ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ ከተለያዩ የአለም ሀገራት ከተውጣጡ የሀረሪ ዳያስፖራዎች ጋር በካናዳ ቶሮንቶ  ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ኦርዲን በድሪ ÷ውይይቱ በርካታ ብዥታዎችን ያጠራንበት እና በዋና ዋና ሀገራዊ እና…

አፍሪካዊያንም ካለፉት ችግሮቻችን ተምረን ጥቅም ላይ ያልዋለውን ጉልበት ወደ ሃብት መቀየር ይገባናል-ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካዊያንም ካለፉት ችግሮቻችን ተምረን ጥቅም ላይ ያልዋለውን ጉልበት ወደ ሃብት መቀየር ይገባናል ሲሉ የስራና ክህሎት ሚኒስትሯ ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ የአፍሪካ የሥራ ፎረም የአፍሪካ አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ስምምነት (AfCFTA)…

አየርመንገዱ ከእንግሊዙ የአውሮፕላን ሞተር አምራች ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራረመ 

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከእንግሊዙ ሮልስ ሮይስ የአውሮፕላን ሞተር አምራች ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቀጣይ ለሚረከባቸው ኤርባስ A350-1000 አውሮፕላን ሞዴል ሞተሮች አጠቃላይ የሰርቪስ አገልግሎት…

በእሳት አደጋው የተቃጠለው የገበያ ማዕከል ዳግም እስከሚገነባ በጊዜያዊነት የገበያ ማዕከል ይቋቋማል- ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በእሳት አደጋው የተቃጠለው የገበያ ማዕከል ዳግም እስከሚገነባ በጊዜያዊነት የገበያ ማዕከል እንደሚቋቋም የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ገለፁ፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ በጅግጅጋ ከተማ የገበያ ማዕከል የደረሰውን የእሳት ቃጠሎ አስመልክቶ…

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የበለጠ እንዲጠናከር አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወጣቶች ዘንድ ባህል እየሆነ የመጣው በጎ ፈቃድ አገልግሎት የበለጠ እንዲጠናከር ከተማ አስተዳደሩ አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ ። በጎነትን በማጠናከር የኢትዮጵያን ከፍታ እናረጋግጣለን በሚል መሪ ሃሳብ ከተማ አቀፍ…