የአምራች ኢንዱስትሪውን ሀገራዊ ኢኮኖሚያዊ ድርሻ ለማሳደግ እየተሰራ ነው – አቶ መላኩ አለበል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አምራች ኢንዱስትሪዎችን በመደገፍ የዘርፉን ሀገራዊ ኢኮኖሚያዊ ድርሻ ከፍ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡
ሚኒስትሩ ሰበታ የሚገኘውን ውዳ ሜታልስ የጎበኙ ሲሆን ከአምራች ኢንዱሰትሪ ሃላፊዎች ጋር…