Fana: At a Speed of Life!

የተፈጠረው ሰላም በፅኑ መሰረት ላይ እንዲቆም በጋራ መስራት ያስፈልጋል – የኦሮሞ ብሔረሰብ እና የሰሜን ሸዋ ዞን አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአካባቢው የተፈጠረውን ሰላም በፅኑ መሰረት ላይ እንዲቆም በጋራ መስራት ያስፈልጋል ሲሉ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ እና የሰሜን ሸዋ ዞን አመራሮች ገለጹ፡፡ የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን እና ሰሜን ሸዋ ዞን አመራሮች በሁለቱ ዞኖች መካከል ያለውን ሰላም…

አምባሳደር  ዣኦ ዢዩአን ቻይና በኢትዮጵያ የምታደርገውን የመሰረተ ልማት ግንባታ እንደምታጠናክር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና መንግስት በኢትዮጵያ የሚያደርገውን የመሰረተ ልማት ግንባታ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአን አረጋገጡ፡፡ የቻይና መንግስት በኢትዮጵያ ተግባራዊ እያደረገ ያለውን የመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ ኢንሼቲቭ የ10…

ባሕር ዳር ከተማ በአፍሪካ መድረክ ተሳታፊ መሆኑን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሕር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድን ነጥብ መጣሉን ተክትሎ በአፍሪካ መድረክ ተሳታፊ መሆኑን አረጋግጧል፡፡ ዛሬ በተከናወነው የ29ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ጨዋታ አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 3 ለ0 አሸንፏል፡፡ ደስታ ዮሐንስ…

በፈረንሳይ የተቀሰቀሰው ግጭት እና ሁከት ተባብሶ መቀጠሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ ፖሊስ በአንድ ወጣት ላይ የፈፀመውን ግድያ ተከትሎ የተቀሰቀሰው ግጭት እና ሁከት ተባብሶ መቀጠሉ ተስምቷል፡፡ ግጭቱ አንድ የፖሊስ ኦፊሰር የአልጀሪያ ዜግነት ያለውን የ17 ዓመት ወጣት "ትራፊክ ጥሶ አልፏል" በሚል ተኩሶ መግደሉን ተከትሎ…

አርሰናል እንግሊዛዊውን አማካይ ዲክላን ራይስን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሰናል እንግሊዛዊውን አማካይ ዴክላን ራይስን ከዌስትሃም ዩናይትድ የክለቡ ሪከርድ በሆነ የዝውውር ዋጋ ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡ መድፈኞቹ ለ24 ዓመቱ ተጫዋች ዝውውር 100 ሚሊየን ፓውንድ ክፍያ እንዲሁም ተጨማሪ 5 ሚሊየን ፓውንድ ለፊርማ ወጪ…

ሕዝበ ሙስሊሙ የአረፋ በዓልን ሲያብር በአንድነት እና በመረዳዳት ሊሆን ይገባል – ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ የአረፋ በዓልን ሲያብር በአንድነት፣ በመረዳዳትና የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን  እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ፕሬዚዳንት ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ ገለጹ፡፡ ሼኽ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ÷ለ1 ሺህ 444ኛ ዓመተ…

“የወል እውነቶችን በማጽናትና ልዩነቶችን በንግግር በመፍታት ሰላማችንን ማስቀጠል ይገባል” – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የወል እውነቶችን በማጽናት፤ ልዩነቶችን በንግግር በመፍታት ሰላማችንን ማስቀጠልና ማጽናት አለብን” ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ። በአዲስ አበባ ከተማ "መፍጠንና መፍጠር፤ የወል እውነቶችን የማፅናት ቀጣይ የትግል…

በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ፈተና ከፊታችን ሰኔ 26 ቀን ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከሰኔ 26 እስከ ሰኔ 28 ቀን 2015 ዓ.ም እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ሙሴ ጋጄት ÷ክልል አቀፍ ፈተናውን ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን ገልፀው ÷በ205…

የጤና አገልግሎትን ተደራሽ የሚያደርግ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ልማት በስፋት እየተሰራ ነው -ወ/ሮ ሁሪያ አሊ 

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና አገልግሎትን ቀልጣፋና ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የዲጂታል ቴክኖሎጂ ልማት በስፋት እየተከናወነ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ሁሪያ አሊ ገለጹ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አመራሮች በሳይንስ ሙዚየም የተከፈተውን የጤና…

ዋሊያዎቹ ወደ አሜሪካ ተጉዘው የወዳጅነት ጨዋታ ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ወደ አሜሪካ በመጓዝ የወዳጅነት እና የልምድ ልውውጥ ጨዋታዎችን ሊያደርግ ነው፡፡ የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን እንዳስታወቀው÷የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከካረቢያኑ ጉያና ብሄራዊ ቡድን ጋር ሐምሌ 26 በዋሺንግተን ዲሲ ሴግራ…