ስፓርት የማንቼስተር ዩናይትድ ዋጋ በ500 ሚሊየን ፓውንድ ዝቅ ማለቱ ተገለፀ Mikias Ayele Sep 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የላንክሻየሩ ክለብ ማንቼስተር ዩናይትድ የሽያጭ ዋጋው በ500 ሚሊየን ፓውንድ ዝቅ ማለቱ ተገልጿል፡፡ የክለቡ ዋጋ በአሜሪካው የኒዎርክ የአክሲዮን ሽያጭ በ500 ሚሊየን ፓውንድ ወይም በ628 ነጥብ 5 ሚሊየን ዶላር ዝቅ ማለቱ ተጠቅሷል፡፡ ክለቡ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ27 ሺህ በላይ ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል መፍጠሩን ገለጸ Mikias Ayele Sep 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ 2015 በጀት ዓመት 27 ሺህ 768 ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ ዕድል በመፍጠር የዕቅዱን 95 በመቶ ማሣካት መቻሉን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ ገለጸ። ቢሮው የ2015 በጀት ዓመት አፈጻጸም እና በ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ ያተኮረ…
ስፓርት ዋልያዎቹ ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ካይሮ ገብተዋል Mikias Ayele Sep 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አባላት ከግብፅ አቻቸው ጋር የአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ መርሐ ግብርን ለማከናወን ካይሮ ገብተዋል፡፡ የብሄራዊ ቡድኑን ተጫዋቾች እና አመራሮችን የያዘው ልዑክ ከ3 ሰዓታት በላይ በረራ በኋላ ካይሮ በሰላም መግባቱን የፌዴሬሽኑ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የእስያ ሀገራት ግንኙነታቸውን አጠናክረው ከቀጠሉ በዓለም የሚፈጠሩ ለውጦችን በቀላሉ መቋቋም ይችላሉ – ሊ ችያንግ Mikias Ayele Sep 6, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስያ ሀገራት ያላቸውን ግንኙነት አጠናክረው የሚቀጥሉ ከሆነ በዓለም የሚፈጠሩ አዳዲስ ለውጦችን በቀላሉ መቋቋም እንደሚችሉ የቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ችያንግ ተናገሩ፡፡ 26ኛው የቻይና -ኤስያ የመሪዎች ጉባኤ በኢንዶኖዥያ ጃካርታ እየተካሄደ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለማነቃቃት በትኩረት ይሰራል-ቢሮው Mikias Ayele Sep 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ዘርፎችን ለማነቃቃት ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ መሆኑን የክልሉ ኢንዱትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ቃሲም ኢብራሂም÷ባለፉት ዓመታት በነበሩት የፀጥታ ችግሮች የተቀዛቀዘውን…
የሀገር ውስጥ ዜና በቀጣዩ አንድ ወር የሚኖረው እርጥበታማ አየር ለግብርና ሥራ አመቺ ሁኔታን ይፈጥራል – ኢንስቲትዩቱ Mikias Ayele Sep 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዩ አንድ ወር የሚኖረው እርጥበታማ አየር ለግብርና ሥራ አመቺ ሁኔታ እንደሚፈጥር የሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ÷በቀጣዩ አንድ ወር የሰሜን ምዕራብ፣ የምዕራብና የመካከለኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ከመካከለኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጀርመን ሁለት ከተሞች ከኢትዮጵያ ከተሞች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማሙ Mikias Ayele Sep 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀርመን የሚገኙ የስቱትጋርት እና ሽዋንቤሽ ዠመንድ ከተሞች በከተማ ልማት ላይ ከኢትዮጵያ ከተሞች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማሙ፡፡ በከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ በጀርመን በሚገኙ የስቱትጋርት እና…
የሀገር ውስጥ ዜና በጳጉሜ ወር በክልሉ ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል – አቶ አረጋ ከበደ Mikias Ayele Sep 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጳጉሜ ወር በአማራ ክልል ያለውን አሉታዊ ድባብ መቀየር የሚያስችል የሥነ ተግባቦት ሥራ ያስፈልጋል ሲሉ የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ “ጳጉሜን ለኢትዮጵያ” በሚለው ሀገራዊ ንቅናቄ ከክልሉ ከፍተኛ የሥራ…
ፋና ስብስብ አንድ ሚሊዮን ህሙማንን የፈወሰው የካንሰር ህክምና ማዕከል Mikias Ayele Sep 4, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ጎልደን ኢራ” የተባለው የእንግሊዝ የበጎ አድራጎት የካንሰር ህክምና ማዕከል ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ከህመሙ መፈወስ ችሏል፡፡ የሀገሪቱ የካንሰር ጥናትና ትንተና ተቋም እንዳስታወቀው÷ ማዕከሉ ባለፉት 40 ዓመታት ውስጥ ካንሰርን ለመከላከል…
ስፓርት ማንቼስተር ዩናይትድ ሶፊያን አሙራባትን ከፊዮረንቲና በውሰት ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደረሰ Mikias Ayele Sep 1, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ሞሮኳዊውን የመሀል ክፍል ተጫዋች ሶፊያን አሙራባት ከፊዮረንቲና በውሰት ለማስፈረም ስምምነት ላይ ደርሷል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ማንቼስተር ዩናይትድ ለጣሊያኑ ክለብ 8 ነጥብ 5 ሚሊዮን ፓውንድ የውስት ውል ይከፍላል ነው…