Fana: At a Speed of Life!

ማንቼስተር ሲቲ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን መሆኑን አረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ማንቼስተር ሲቲ የአንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 2022/23 የውድድር አመት ሻምፒዮን መሆኑን አረጋግጧል፡፡ ውሃ ሰማያዊዎቹ ዛሬ አርሰናል በኖቲንግሃም ፎረስት መሽነፉን ተከትሎ ነው 3 ጨዋታዎች እየቀሩት የሊጉ ሻምፒዮን መሆን የቻለው፡፡ ለ3…

የ”ሿሿ ” ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ መቀጠሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች በተለምዶ ሿሿ የሚባለውን ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ወንጀለኞችን በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራውን መቀጠሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ወንጀሉን ለመከላከል እና ወንጀለኞቹን ህግ ፊት…

ጀጁ ኮፊ በኢትዮጵያ ቡና ላይ ጥናቶችን ለማድረግ እና እሴት የመጨመር ፍላጎት እንዳለው ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያው ቡና አምራች ኩባንያ ጀጁ ኮፊ በኢትዮጵያ ቡና ላይ ጥናቶችን ለማድረግ እና እሴት የመጨመር ፍላጎት እንዳለው ገለፀ፡፡ በደቡብ ኮሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደሴ ዳልኬ በደቡብ ኮሪያ ከሚገኘው ጀጁ ቡና አምራች ኩባንያ ዋና ስራ…

ባለፉት ሦስት ዓመታት ኢኮኖሚው  6 ነጥብ 2 በመቶ አድጓል- ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር)

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለፉት ሦስት ዓመታት በተተገበረው የመጀመሪያው የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ፈተናዎችን ተቋቁሞ በአማካይ 6 ነጥብ 2 በመቶ ዕድገት ማስመዝገቡን የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ  ፍጹም አሰፋ(ዶ/ር) ገለጹ። የ2015 በጀት ዓመት…

የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት የፈጠረልንን ዕድል በመጠቀም ህዝባችንን ልንክስ ይገባል – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳዳር ርዕሰ መስተዳደር ጌታቸው ረዳ ከተለያዩ የክልሉ ከተሞችና የገጠር ወረዳዎች ከተውጣጡ የንግድ ማሕበረሰብ ተወካዮችና ባለሀብቶች ጋር ዛሬ ተወያዩ። መድረኩ፥ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር የያዛቸው እቅዶች፣…

ከቻይና አለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት ሃላፊዎችጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ልዑክ ከቻይና አለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት ሃላፊዎች ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ የኢንቨስትመንት  ምክትል ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን እና የቻይና አለም አቀፍ የንግድ ምክር ቤት ዳይሬክተር ጄኔራል ያንግ ሆንግ…

ኢትዮጵያና ቻይና በአየር ንብረት ለውጥና በአካባቢ ጥበቃ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸዉ ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ቻይና በአየር ንብረት ለውጥና በአካባቢ ጥበቃ ዘርፍ በጋራ ለመስራት ፍላጎት እንዳላቸዉ ገለፁ፡፡ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ  ሳንዶካን ደበበ ከቻይና የኢኮሎጂና የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስቴር ልዑካን ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ…

በኢትዮጵያ በሰላም ማጽናት፣ በትምህርት፣ በባህልና በስፖርት ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል-ሚኒስትሮች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በሰላም ማጽናት፣ በትምህርት፣ በባህልና በስፖርት ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ማስገኘታቸውን ሚኒስትሮች ገለጹ። የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት እና የሦስተኛው ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ጠቅላይ…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ በቀብሪበየህ ከተማ አስተዳደር እየተከናወኑ ያሉ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድና ልዑካቸው በጉብኝቱ  በቀብሪበየህ ከተማ አስተዳደር እየተከናወነ የሚገኘውን…

የወጪና ገቢ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠርና በመከላከሉ ረገድ አበረታች ውጤቶች ተገኝተዋል-አቶ ደበሌ ቃበታ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የወጪና ገቢ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠርና በመከላከሉ ረገድ ባለፋት የለውጥ አመታት በተሰሩ ስራዎች አበረታች ውጤቶች ተገኝተዋል ሲሉ የጉምሩክ ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ተናገሩ፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን በሠለጠነና ብቁ በሆነ የሰው ሀይል የኮንትሮባንድ እና…