ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸውን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ለተጨማሪ ምርመራ የ14 ቀን ጊዜ ተፈቀደ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ እነረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው እና ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ለፖሊስ የ14 ቀን ጊዜ ፈቀደ።
በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ የ14 ቀን ጊዜ…