Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በ62 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን በ62 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ የተለያዩ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል። ፕሮጀክቶቹን የመረቁት በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ(ዶ/ር)ና ሌሎች የክልሉ የስራ ኃላፊዎች…

የመከላከያ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች የጤና አውደ-ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሚኒስቴር አመራርና ሰራተኞች በሳይንስ ሙዚየም እየተካሄደ ያለውን የጤና አውደ-ርዕይ ጎበኙ። በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀው ብሔራዊ የጤና ኤግዚቢሽን ከሰኔ 13 ጀምሮ በተለያዩ ተቋማት የስራ ሃላፊዎች የተጎበኙ ሲሆን÷ በዛሬው ዕለትም…

ርዕሰ መስተዳድር  ደስታ ሌዳሞ በይርጋዓለም ከተማ የተገነቡ ሶስት ፕሮጀክቶችን መርቀው ከፈቱ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲፈዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ በማዕከላዊ ሲዳማ ዞን በይርጋዓለም ከተማ የተገነቡ ሶስት ፕሮጀክቶችን መርቀው ከፈቱ፡፡ ፕሮጀክቶቱ የመንገድ፣የድልድይ እና የገበያ ማዕከል ሲሆኑ÷ የህዝብን ጥያቄ መሰረት አድርገው የተገነቡ መሆናቸውን…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በብሩንዲ የነጻነት ቀን በዓል ላይ ተካፈሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የብሩንዲ 61ኛ ብሔራዊ የነጻነት ቀን በዓል ላይ ተሳትፈዋል። በስነ ስርዓቱ ላይ የብሩንዲ ፕሬዚዳንት ኢቫሪስቴ ንዳይሺሚዬ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የነጻነት ቀን በዓሉን…

ከንቲባ አዳነች የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ቤቶች የውስጥ ለውስጥ የመንገድ ግንባታን መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 8 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር  ርዝመት እና ከ10 እስከ 40 ሜትር የጎን ስፋት ያለው የኮዬ ፈጬ ኮንዶሚኒየም ቤቶች የውስጥ ለውስጥ የመንገድ  ግንባታን  መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አደረጉ ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ…

በማህበራዊ ሚዲያ ለሽብር ወንጀል ቀስቃሽ መልዕክቶችን አስተላልፏል ተብሎ በተጠረጠረው ግለሰብ ላይ የ15 ቀን የክስ መመስረቺያ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በማህበራዊ ሚዲያ ለሽብር ወንጀል ቀስቃሽ መልዕክቶችን አስተላልፏል ብሎ ፖሊስ በጠረጠረው ግለሰብ ላይ የ15 ቀን የክስ መመስረቺያ ጊዜ ፈቀደ። የክስ መመስረቻ ጊዜውን ለዐቃቤ ሕግ የፈቀደው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ…

ሳትታገት ታግቻለሁ በማለት የፍቅር ጓደኛዋን 500 ሺህ ብር የጠየቀችው ተከሳሽ በቁጥጥር ስር ዋለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሳትታገት ታግቻለሁ ብላ የፍቅር ጓደኛዋን 500 ሺህ ብር የጠየቀችው ተከሳሽ በመኖሪያ ቤቷ ውስጥ በቁጥጥር ስር መዋሏን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገለፀ። ግለሰቧ የማታለል ወንጀሉን የፈፀመችው በለሚኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 ጎሮ አይ ሲ ቲ ፓርክ አካባቢ…

የተፈጠረው ሰላም በፅኑ መሰረት ላይ እንዲቆም በጋራ መስራት ያስፈልጋል – የኦሮሞ ብሔረሰብ እና የሰሜን ሸዋ ዞን አመራሮች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአካባቢው የተፈጠረውን ሰላም በፅኑ መሰረት ላይ እንዲቆም በጋራ መስራት ያስፈልጋል ሲሉ በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ እና የሰሜን ሸዋ ዞን አመራሮች ገለጹ፡፡ የኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን እና ሰሜን ሸዋ ዞን አመራሮች በሁለቱ ዞኖች መካከል ያለውን ሰላም…

አምባሳደር  ዣኦ ዢዩአን ቻይና በኢትዮጵያ የምታደርገውን የመሰረተ ልማት ግንባታ እንደምታጠናክር ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና መንግስት በኢትዮጵያ የሚያደርገውን የመሰረተ ልማት ግንባታ አጠናክሮ እንደሚቀጥል በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአን አረጋገጡ፡፡ የቻይና መንግስት በኢትዮጵያ ተግባራዊ እያደረገ ያለውን የመንገድ መሰረተ ልማት ግንባታ ኢንሼቲቭ የ10…

ባሕር ዳር ከተማ በአፍሪካ መድረክ ተሳታፊ መሆኑን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባሕር ዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድን ነጥብ መጣሉን ተክትሎ በአፍሪካ መድረክ ተሳታፊ መሆኑን አረጋግጧል፡፡ ዛሬ በተከናወነው የ29ኛ ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ጨዋታ አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ መድንን 3 ለ0 አሸንፏል፡፡ ደስታ ዮሐንስ…