Fana: At a Speed of Life!

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘሁ አለ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በተጠናቀቀው  በጀት ዓመት 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ፡፡ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ በሰጡት መግለጫ ፥ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ የተሰማሩ ባለሃብቶች ወደ ውጭ…

የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወልዲያ ከተማ በሰሜን ወሎ ሲከበሩ የቆዩት የሻደይ፣ አሸንድዬና ሶለል በዓላት የማጠቃለያ መርሐ ግብር በወልዲያ ሞሀመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ስታዲየም እየተካሄደ ነው፡፡ በዛሬው ቀን በሰሜን ወሎ አካባቢ ያሉትን በዓላት እንደ ክልል የማጠቃለያ መርሐ…

የክልሉ መንግስት የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ለመመለስ ያደረገው ጥረት የሚበረታታ ነው -አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት አመቱ የደቡብ ክልል መንግስት የአደረጃጀት ጥያቄዎችን ለመመለስ ያደረገው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ርስቱ ይረዳ ተናገሩ፡፡ የደቡብ ክልል አመራሮች ያለፈው በጀት አመት አፈጻጸምና የቀጣይ ተግባራት የግምገማ መድረክ…

በአውሮፓ በ500 ዓመታት ውስጥ የከፋ ድርቅ መከሰቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአውሮፓ በ500 ዓመታት ውስጥ የከፋ የተባለው ድርቅ መከሰቱን የአውሮፓ ህብረት ኤጀንሲ አስታወቋል፡፡ ህብረቱ በነሐሴ ወር ባወጣው ሪፖርት ÷ በድርቁ ምክንያት በተፈጠረው የአፈር እርጥበት መቀነስ 47 በመቶው የህብረቱ ክፍል የድርቅ አደጋ ስጋት…

የሶማሌ ክልል ከፍተኛ አመራሮች  የጎድጎድ እና አዳድሌ ወረዳዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ሃላፊ ኢንጅነር መሀመድ ሻሌ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራር ልዑክ የጎድጎድና አዳድሌ ወረዳዎችን ጎበኘ፡፡ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ሙበሽር ድባድ ራጌ÷የልዑካን ቡድኑ አባላት በአፍዴር…

የደቡብ ክልል የአደረጃጀት ጥያቄ የዜጎችን አብሮነት ባከበረ መልኩ እየተፈታ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል የአደረጃጀት ጥያቄዎች የዜጎችን የኖረ አብሮነትና ወዳጅነት ባከበረ መልኩ እየተፈታ ነው ሲሉ የሥራ ኃላፊዎች ገለጹ። የሕገ መንግስትና ፌደራሊዝም አስተምህሮ ማዕከል ዳይሬክተሩ ዶክተር ኃይለየሱስ ታዬ እና የወላይታ ዞን አስተዳዳሪ…

ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን የተፈናቀሉ ዜጎችን መልሶ ማቋቋም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ከዓለም አቀፍ የተፈናቃዮች ድርጅት የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ አሻድሊ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዕምቅ…

1 ሺህ 30 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 30 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾቹ መካከል 1 ሺህ 26 የሚሆኑት ወንዶች ሲሆኑ፥  አራቱ ደግሞ እድሜያቸው ከአሥራ ስምንት ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች…

የሐረሪ ክልል የሲሚንቶ ግብይት መመሪያን ተግባራዊ ለማድረግ ግብረ ኃይል አቋቋመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል የሲሚንቶ ግብይትና ሥርጭት መመሪያ  ቅንጅታዊ አሰራርን ተግባራዊ ለማድረግ ግብረ ኃይል አቋቋመ፡፡ በክልሉ ስራውን ተናቦ ለመስራት ቅንጅታዊ አሰራርን ተግባራዊ ባደረገ መልኩ መስራት አስፈላጊ ሆኖ በመገኝቱ  ነው ከተለያዩ የመንግስት…

ዶክተር ሊያ ታደሰ “በጎነት ለጤናችን” አገልግሎትን በሰቆጣ ከተማ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ “በጎነት ለጤናችን” በሚል የተዘጋጀው የክረምት የበጎ ፈቃድ የጤና አገልግሎት መረሐ ግብር ዛሬ በአማራ ክልል ሰቆጣ ከተማ አስጀመሩ። ሚኒስትሯ በዚሁ ጊዜ ባደረጉት ንግግር፥ በሀገር አቀፍ ደረጃ በክረምቱ መርሐ…