የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል ምክር ቤት የቀረበውን የ31 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አፀደቀ Mikias Ayele Aug 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክር ቤት የቀረበውን የ 31 ቢሊየን 687 ሚሊየን 160 ሺህ 384 ብር የክልሉ በጀት በሙሉ ድምፅ አፅድቋል፡፡ የክልሉ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዘመን 2ኛ አመት 3ኛ መደበኛ ጉባኤ 3ተኛ ቀን ውሎው እንደቀጠለ ሲሆን፥ ምክር ቤቱ…
ስፓርት የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ይጀመራልየዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ይጀመራል Mikias Ayele Aug 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ ካሊ የሚካሄደው የዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ዛሬ ሲጀምር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በተለያዩ ርቀቶች ይሳተፋሉ፡፡ በዚህም መሰረት ምሽት 12: 00 ሰዓት የወንዶች 1500 ሜትር የማጣሪያ ውድድር የሚደረግ ሲሆን፥ …
ዓለምአቀፋዊ ዜና ቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ የሰራችው ሲ-919 የመንገደኞች አውሮፕላን የሙከራ በረራውን አጠናቀቀ Mikias Ayele Aug 1, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰራው ለንግድ አገልግሎት የሚውል ሲ-919 ትልቅ የመንገደኞች አውሮፕላን የሙከራ በረራውን ማጠናቀቁን የቻይና የንግድ አውሮፕላኖች ኮርፖሬሽን አስታወቀ። ኩባንያው አውሮፕላን የማምረት ሥራውን በ2015 አቋርጦ የነበረ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትየጵያን ብሔራዊ ደህንነት ለማስጠበቅ ከግል ፍላጎት ይልቅ ሀገርን ያስቀደሙ ስራዎችን መስራት ይገባል- ምሁራን Mikias Ayele Jul 29, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትየጵያን ብሔራዊ ደህንነት ለማስጠበቅ ከግል ፍላጎት ይልቅ ሀገርን ያስቀደሙ ስራዎችን መስራት እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡ የፖለቲካ ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራኑ እንደተናገሩት የውስጥ አንድነት መሸርሸር የውጭ ተጋላጭነትን የሚጨምር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰርጎ ለመግባት የሞከረው አልሸባብ የሽብር ቡድን ዳግም ከፍተኛ ኪሳራ ተከናንቦ ወደ መጣበት ተመልሷል – ሜጀር ጀኔራል ተስፋዬ አያሌው Mikias Ayele Jul 29, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ኢትዮጵያ ሰርጎ ለመግባት የሞከረው የአልሸባብ የሽብር ቡድን በጸጥታ ኃይሉ በተወሰደበት እርምጃ ዳግም ከፍተኛ ኪሳራ ተከናንቦ ወደ መጣበት መመለሱን የመከላከያ ኃይል ስምሪት ኃላፊና ጊዜያዊ የፀጥታ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ሜጀር ጄኔራል ተስፋዬ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ክልል በአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ዙሪያ ውይይት እየተደረገ ነው Mikias Ayele Jul 29, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014(ኤፍ ቢሲ) በደቡብ ክልል በአደጋ ስጋት ተጋላጭነት ዙሪያ የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ውይይት እያካሄደ ነው፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና የክልሉ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ምክር ቤት ሰብሳቢ ርስቱ ይርዳ ከበልግ ዝናብ መዘግየት እና መቆራረጥ ጋር ተያይዞ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከኤርባስ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጋር የኤርባስ A350-1000 ትዕዛዝ ተፈራረመ Mikias Ayele Jul 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ የመጀመሪያ የሚያደርገውን የኤርባስ A350-1000 ትዕዛዝ ከኤርባስ አውሮፕላን አምራች ኩባንያ ጋር ተፈራርሟል። አየር መንገዱ ከዚህ በፊት 22 ኤርባስ A350-900 አውሮፕላን በማዘዝ 16ቱን ተረክቦ ስራ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቄለም ወለጋ አሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ የሚገኘው ዘመቻ ተጠናክሮ ቀጥሏል-የዞኑ ኮማንድ ፖስት Mikias Ayele Jul 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን በአሸባሪው ሸኔ ላይ እየተወሰደ የሚገኘው ዘመቻ ተጠናክሮ መቀጠሉን የሀገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ፡፡ በሀገር መከላከያ ሰራዊት የቄለም ወለጋ ዞን ኮማንድ ፖስት አዛዥ እንደገለጹት÷በአካባዊው በሚንቀሳቀሰው…
ስፓርት በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡት አትሌቶች እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚደርስ ሸልማት ተበረከተ Mikias Ayele Jul 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ላስመዘገቡ አትሌቶች ከ50 ሺህ ብር እስከ 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚደርስ ሸልማት ተበረከተ፡፡ በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተመዘገበውን አኩሪ ድል በማስመልከት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ምክር ቤት 95 ነጥብ 31 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበውን የክልሉን መንግሥት የ2015 በጀት አጸደቀ Mikias Ayele Jul 28, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 21፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 95 ነጥብ 31 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበውን የክልሉን መንግሥት የ2015 በጀት አጸደቀ፡፡ ምክር ቤቱ በጀቱን ያጸደቀው÷ በአንድ ድመፀ ተአቅቦ እና በአንድ ተቃውሞ በአብላጫ ድምፅ ነው፡፡ የክልሉ ገንዘብ ቢሮ ሃላፊ…