የአማራ ክልል መንግሥት የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ከ2 ሺህ ለሚልቁ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና (ልደት) በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ2 ሺህ 741 ታራሚዎች ይቅርታ መደረጉን የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ አስታውቋል፡፡
የቢሮው ኃላፊ ብርሃኑ ጎሽም እንዳሉት÷ የክልሉ መንግሥት የይቅርታ ቦርድ በአዋጁ መሠረት በክልሉ በተለያዩ ማረሚያ ቤቶች…