Fana: At a Speed of Life!

በግጭት መከላከል ዙሪያ የተሰጠው ስልጠና የሰላም ማስከበር ተልዕኮን በብቃት ለመወጣት ያግዛል – ብ/ጄኔራል ሰብስቤ  ዱባ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት መከላከል ዙሪያ የተሰጠው ስልጠና በአፍሪካ እና በዓለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ተልዕኮን በብቃት ለመወጣት ክህሎት ያስጨበጠ መሆኑን በመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል የዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበር ማሰልጠኛ ተቋም አዛዥ ብ/ጄኔራል ሰብስቤ ዱባ…

ከ48 ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች ቋሚ የሥራ ዕድል ተፈጥሯል- የደቡብ ምዕራብ ክልል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ከ48 ሺህ በላይ ለሆኑ ወጣቶች ቋሚ የሥራ ዕድል መፈጠሩን ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ፡፡ የክልሉ ም/ቤት ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላትና ከክልሉ አስፈፃሚ…

በመዲናዋ የላቀ የገቢ አፈፃፀም ያስመዘገቡ ተቋማት ዕውቅና እና ሽልማት አገኙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በ2015 በጀት ዓመት ሐምሌ ወር የላቀ ገቢ አፈፃፀም ላበረከቱ ባለድርሻ አካላት የዕውቅና እና የሽልማት መርሐ ግብር አካሄደ። በመርሐ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቢሮው ኃላፊ አቶ…

በአማራ ክልል የመጀመሪያው የኢንፍሎዌንዛ መመርመሪያ ቤተሙከራ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በክልሉ የመጀመሪያ የሆነውን የኢንፍሎዌንዛ ቫይረስ ቤተሙከራ ምርመራ አገልግሎትን ዛሬ አስጀመረ። የክልሉ የኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩቱ ከኦሀዮ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ዓለም አቀፍ የጤና ፕሮግራም ጋር በመተባበር…

ሚድሮክ በ750 ሚሊየን ብር  የገነባው የ“ቺፕስ” ፋብሪካ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ750 ሚሊየን ብር ወጪ በሐዋሳ ከተማ የገነባው የ“ቺፕስ” ፋብሪካ ተመርቆ ሥራ ጀመረ፡፡ የሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ዋና ሥራ ስፈፃሚ አቶ ጀማል አሕመድ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ እንደገለጹት÷ ፋብሪካው በጀመሪያ ዙር…

የአስተዳደር ወሰኑ መካለል ለሕዝብ የጋራ ተጠቃሚነት ጥሩ መሰረት የጣለ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስተዳደር ወሰኑ መካለል ለሕዝብ የጋራ ተጠቃሚነት ለሚሰራው የኢኮኖሚና ማህበራዊ ልማት ጥሩ መሰረት የጣለ መሆኑን አቶ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። የአስተዳደር ወሰን መካለል የሕዝቦችን ማህበራዊ ትስስር የሚያጠናክር፣ ዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት…

152 ስደተኞች ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለማቀፉ የፍልሰተኞች ተቋም (አይ ኦ ኤም) ጋር በመተባበር 152 ኢትዮጵያውያን ስደተኞችን ወደ ሀገራቸው መመለሱን አስታወቀ፡፡ ከተመላሽ ስደተኞቹ መካከል 19 ያህሉ ሴቶች ሲሆኑ፥ 50 የሚሆኑት እድሜያቸው ከ18 ዓመት…

የነዳጅ ድጎማን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የነዳጅ ድጎማን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል እና የመሠረተ ልማት ደህንነት ላይ በቅንጅት ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ የነዳጅ ድጎማን ለታለመለት ዓላማ ለማዋል እና…

ወጣቶች በመዲናዋ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የተውጣጡ 1 ሺህ 200 ወጣቶች በአዲስ አበባ የተከናወኑ የልማት ስራዎችንና የተለያዩ ተቋማትን እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝታቸውም የአብርሆት ቤተ መጻሕፍትን፣ ሳይንስ ሙዝዬምን፣ አንድነት እና ወንድማማችነት ፓርክን እንዲሁም…

የቆቃ ኃይል ማመንጫ ሲደረግለት የነበረው ጥገና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20 ሚሊየን ብር ወጪ ከቆቃ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያ ግድብ የሚወጣውን ውሃ ፍጥነትና እንቅስቃሴ ለመቀነስ የሚያገለግለው "የስቲሊንግ ቤዚን" የጥገና ስራ ተጠናቀቀ፡፡ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የማስተላለፊያ መስመሮችና ማከፋፈያ ጣቢያዎች…