Fana: At a Speed of Life!

የኤሌክትሪክ አገልግሎት የሥነ-ምግባር ጥሰት ፈጽመዋል ባላቸው 120 አመራሮችና ሠራተኞች ላይ እርምጃ ወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከአገልግሎት አሰጣጥ ጋር በተገናኘ ብልሹ አሰራርና የሥነ-ምግባር ጥሰት ሲፈጽሙ ተገኝተዋል በተባሉ 120 አመራሮችና ሠራተኞች ላይ የተለያዩ እርምጃዎች እንደተወሰዱባቸው ተገለጸ፡፡ የተቋሙ የሥነ ምግባርና ፀረ -ሙስና…

በኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ሚና ያላቸውን የቴክኒክና ሙያ ተቋማት በአረንጓዴ ልማት ማጀብ አስፈላጊ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢኮኖሚ ግንባታ ትልቅ ሚና ያላቸውን የቴክኒክና ሙያ ተቋማት በአረንጓዴ ልማት ማጀብ እና ሥራዎቻቸውን አቀናጅቶ ሙያውን መቃኘት አስፈላጊ ነው ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴርና የተጠሪ ተቋማት…

በዶ/ር ይልቃል ከፋለ የተመራ ልዑክ በደቡብ ጎንደር ዞን የጎርፍ ተጋላጭነትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራትን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ የተመራ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮችን ያካተተ ልዑክ በደቡብ ጎንደር ዞን ፎገራና ሊቦከምከም ወረዳዎች የጎርፍ አደጋ ተጋላጭነትን ለመቀነስ የተከናወኑ ተግባራትን ጎበኘ። የአማራ ክልል…

በ18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን አዲስ አበባ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የአትሌቲክስ የልዑካን ቡድኑ አባላት  ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…

የበጋ ስንዴ ልማት ኢትዮጵያን ከውስብስብ ችግር የሚያወጣና የሚታደግ የልማት ስራ ነው- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጋ ስንዴ ልማት ኢትዮጵያን ከውስብስብ ችግር የሚያወጣና የሚታደግ የልማት ስራ መሆኑን የዘርፉ ምሁራን ገለጹ። የግብርና ምርምር ባለሙያ ዶክተር ኤርሚያ አባተ ÷ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ኢትዮጵያ…

የአማራ ክልል ምክር ቤት ልዩ ልዩ አዋጆችን መርምሮ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን በ3ኛ መደበኛ ጉባዔው ልዩ ልዩ አዋጆችን ተወያይቶ አጽድቋል። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አብዬ ካሳሁን የተሻሻሉ አዋጆች እንዲጸድቁ ለምክርቤቱ አቅርበዋል። ለምክር ቤቱ…

1ሺህ 52 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 52 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 850 ወንዶች፣ 146 ሴቶች እና 56 ህፃናት መሆናቸው ታውቋል፡፡ ለተመላሽ ዜጎችም ተገቢውን ድጋፍ…

በ18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የጀግና አቀባበል ይደረግለታል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦሪገን በተካሄደው 18ኛው የዓለም አትሌትክስ ሻምፒዮና አኩሪ ድል ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን ዛሬ ምሽት 3 ሰዓት አካባቢ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ደማቅ አቀባበል…

የኢትዮጵያ እና የዜጎቿ የአሸናፊነት ምሥጢር ከአባቶቻችን የወረስነው አንድነት እና ቁርጠኝነት ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “የኢትዮጵያ እና የዜጎቿ የአሸናፊነት ምሥጢር ከአባቶቻችን የወረስነው አንድነት እና ቁርጠኝነት ነው” ሲሉ የኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በ18ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና …

የዐቃቤያነ ሕግን የሥራ አፈጻጸም የሚመዝን አዲስ ሥርዓት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር የዐቃቤያነ ሕግን የሥራ አፈጻጸም የሚመዝን አዲስ ሥርዓት አጥንቶ ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ በሠራተኞች መካከል ውድድርን በማበረታታት የተገልጋይን እርካታ ለመጨመር፣ ወጥ እና ዘመናዊ የባለሙያዎች የሥራ አፈጻጸም መመዘኛ ሥርዓት…