ሀገራችን በምታልፍበት የሁኔታዎች መውጣትና መውረድ፣ በሙላትና በጉድለት ሁሉ ማመስገን ይገባል -የመካነኢየሱስ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ምዕመናን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን በምታልፍበት የሁኔታዎች መውጣትና መውረድ፣ በሙላትና በጉድለት ሁሉ ማመስገን ይገባል ሲሉ የመካነኢየሱስ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን ምዕመናን ተናገሩ።
ዛሬ ሀገራዊው የምስጋና መርሐ ግብር በአምስት ኪሎ መካነኢየሱስ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን…