የሀገር ውስጥ ዜና በወላይታ ሶዶ ከተማ ህዝባዊ የውይይት መድረክ መካሄድ ጀመረ Shambel Mihret Jun 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ሶዶ ከተማ ‘ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ሉዓላዊነትና ክብር’ በሚል መሪ ሀሳብ ከተማ አቀፍ ህዝባዊ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊ…
የሀገር ውስጥ ዜና 4ኛው ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው Shambel Mihret Jun 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው። "ምርምር ለከተማ ትራንስፎርሜሽን እና ዲጂታላይዜሽን" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ የሚገኘው ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ እንደተዘጋጀ ተገልጿል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ የአከራይና ተከራይ ህጋዊ ውል ምዝገባ ዛሬ ይጀመራል Shambel Mihret Jun 8, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የአከራይና ተከራይ ህጋዊ ውል ምዝገባ ዛሬ ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚጀመር የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል። የመኖሪያ ቤት ኪራይ ቁጥጥርና አስተዳደር አዋጅ በሀገሪቱ ያለውን የቤት ኪራይ ችግር ለመፍታት እንዲሁም ፍትሃዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለደቡብ ሱዳን ዲፕሎማቶች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ተጠናቀቀ Shambel Mihret Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 20 የደቡብ ሱዳን ዲፕሎማቶች በኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩትና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ትብብር የተዘጋጀላቸውን የሦስት ቀናት ስልጠና መርሐ-ግብር አጠናቀዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በስልጠናው ማጠናቀቂያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ተጠቆመ Shambel Mihret Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዜጎች በቀጥታ ተጠቃሚ እንደሚሆኑ የከተማዋ የኅብረተሰብ ተሳትፎና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ኮሚሽን አስታወቀ። ኮሚሽኑ "በጎ ፈቃደኝነት ለማህበረሰብ ለውጥ" በሚል መሪ ሃሳብ የዝግጅት…
የሀገር ውስጥ ዜና እነ ዮሐንስ ቧያለውና ክርስቲያን ታደለ በቀረበባቸው ክስ የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ጠየቁ Shambel Mihret Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እነ ዮሐንስ ቧያለው እና ክርስቲያን ታደለ በቀረበባቸው የሽብር ወንጀል ክስ የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ጠየቁ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ ህገመንግስታዊና በህገመንግስት ስርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀል ጉዳዮች የሚመለከተው ችሎት…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍርድ ቤቱ በአቶ ታዬ ደንደአ ላይ የቀረቡ ምስክሮችን ቃል ሰማ Shambel Mihret Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ታዬ ደንደአ ላይ ዐቃቤ ሕግ ያቀረባቸውን የሁለት ምስክሮች ቃል ሰማ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ሕገ መንግሥትና ሕገ መንግሥት ሥርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀል ጉዳዮችን የሚመለከተው…
የሀገር ውስጥ ዜና ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም የመሸፈን አብዮት ጀምረናል- ም/ጠ/ ሚ ተመስገን ጥሩነህ Shambel Mihret Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ከተረጂነት የማላቀቅና ሰብዓዊ ድጋፍን በራስ አቅም የመሸፈን አብዮት ጀምረናል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር በትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ዘርፍ በአጋርነት እንደሚሰራ አስታወቀ Shambel Mihret Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ዘርፍ ላይ ያለውን አጋርነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋገጠ፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ደዔታ በርኦ ሀሰን ከዓለም ባንክ የትራንስፖርትና ኢነርጂ ቡድን ጋር መክረዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የሳዑዲ ባለሀብቶች በሆቴል እና ሌሎች የቱሪዝም አገልግሎቶች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ Shambel Mihret Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳዑዲ ባለሀብቶች በባለ 5 ኮከብ ሆቴል እና ሌሎች የቱሪዝም አገልግሎቶች ላይ ለመሳተፍ ፍላጎት እንዳላቸው ገለፁ፡፡ የኢትዮ-ሳዑዲ የቢዝነስ እና ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ለተሳተፉ ባለሀብቶች በቱሪዝም ዘርፍ ያሉ የኢንቨስትመንት አማራጮችን…